Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Amayah
Member
Posts: 724
Joined: 26 Dec 2014, 23:48

ቢትወደድ ሲሳይ ተስፋዬ 2ኛ ደረጀ ት/ቤት ሱተን ሶዶ

Post by Amayah » 03 Feb 2023, 02:17

ይህን ጉድ ተመልክቱ! ጉራጌ በራሱ ገንዘብ በሰራው ልማት መራቂው ወረኛው ብልጽግና !! ለማንኛውም ጉራጌን ክልልነቱን ስጡት እንጂ ክልሉን እራሱ ያለማል! ሱተን የዝነኛው የኡጠት (ሰኞ) ገበያ ምድር !!