-
- Senior Member
- Posts: 13607
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
ግብፆች፣ የአማራ፥ ፅንፈኞችና፥ በድኑ፥ ኢሳያስ፥ የኦርቶዶክስን፥ ችግር፥ ለማባባስ፥ እየሰሩ፥ ነው፤
ግብፅና፥ ኢሳያስ፥ ማዬት፥ የሚፈልጉት፥ የተበታተነች፥ ኢትዮጵያን፥ ሲሆን፥ የአማራ፥ ፅንፈኞች፥ ደግሞ፥ እኔ፥ ከሞት፥ ሰርዶ፥ አይበቀል፥ በሚል፥ ስሜት፥ ኢትዮጵያን፥ አዳክሞ፥ ስልጣን፥ለመያዝ፥ እየሰሩ፥ ነው። ኢትዮጵያን፥ ከመበታተን፥ የሚያድናት፥ የትግራይና፥ የኦሮሞ፥ ህብረት፥ ሲሆን፥ በአስቸኳይ፥ በኦርቶዶክስ፥ ቤተክርስትያን፥ የተነሳውን፥ ችግር፥ ፈትተው፥ ኢሳያስን፥ እንዳይመለስ፥ አድርጎ፥ መሸኘት፥ ነው፤