Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
sarcasm
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Post
by sarcasm » 01 Feb 2023, 21:56
ሲኖዶሱ ከእርቁ ቦኃላ "ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም" ብሎ ዛሬ ሲዋሽ እጅ ከፈንጅ ተያዘ። ከእርቁ ቦኃላ በጠ/ሚ አቢይ በዓለ ሲመት የፖለቲካ ምንዝርና ሲፈጽሙ ሲኖዶሱ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪካችን ናቸው ብለው ነበር
"ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም" - ዛሬ
FF 10:40
አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ - ከከእርቁ ቦኃላ ከሁለት ዓመት በፊት ከአቡነ ማትያስ ተጣልተው ሲኖዶሱን አይወክሉም በሚሉበት ግዜ
FF 9:50