Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ሲኖዶሱ ከእርቁ ቦኃላ 'ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም' ብሎ ዛሬ ሲዋሽ እጅ ከፈንጅ ተያዘ። በጠ/ሚ አቢይ በዓለ ሲመት አቡነ መርቆሬዎስ 'ፓትርያሪካችን' ናቸው ብለው ነበር

Post by sarcasm » 01 Feb 2023, 21:56

ሲኖዶሱ ከእርቁ ቦኃላ "ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም" ብሎ ዛሬ ሲዋሽ እጅ ከፈንጅ ተያዘ። ከእርቁ ቦኃላ በጠ/ሚ አቢይ በዓለ ሲመት የፖለቲካ ምንዝርና ሲፈጽሙ ሲኖዶሱ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪካችን ናቸው ብለው ነበር


"ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም" - ዛሬ
FF 10:40


አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ - ከከእርቁ ቦኃላ ከሁለት ዓመት በፊት ከአቡነ ማትያስ ተጣልተው ሲኖዶሱን አይወክሉም በሚሉበት ግዜ
FF 9:50