ሲኖዶሱ ከእርቁ ቦኃላ 'ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም' ብሎ ዛሬ ሲዋሽ እጅ ከፈንጅ ተያዘ። በጠ/ሚ አቢይ በዓለ ሲመት አቡነ መርቆሬዎስ 'ፓትርያሪካችን' ናቸው ብለው ነበር
Posted: 01 Feb 2023, 21:56
ሲኖዶሱ ከእርቁ ቦኃላ "ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም" ብሎ ዛሬ ሲዋሽ እጅ ከፈንጅ ተያዘ። ከእርቁ ቦኃላ በጠ/ሚ አቢይ በዓለ ሲመት የፖለቲካ ምንዝርና ሲፈጽሙ ሲኖዶሱ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪካችን ናቸው ብለው ነበር
"ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም" - ዛሬ
FF 10:40
አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ - ከከእርቁ ቦኃላ ከሁለት ዓመት በፊት ከአቡነ ማትያስ ተጣልተው ሲኖዶሱን አይወክሉም በሚሉበት ግዜ
FF 9:50
"ሁለት ፓትርያሪኮች አልነበሩንም" - ዛሬ
FF 10:40
አቡነ መርቆሬዎስ ፓትርያሪክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ - ከከእርቁ ቦኃላ ከሁለት ዓመት በፊት ከአቡነ ማትያስ ተጣልተው ሲኖዶሱን አይወክሉም በሚሉበት ግዜ
FF 9:50