Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 10901
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የቀድሞው ጳጳስ የአሁኑ ፋኖ: ፈጣሪ እንደተቆጣን ማወቅ የነበረብን ገና ያኔ ኦሮሞ ሥልጣን ሲሰጠው ነው አለ

Post by Abere » 30 Jan 2023, 11:12

ለአገር ሰማዕትነት እኮ ቅዱስ ተግባር ነው። አቡነ ጴጥሮስ ይህን ነው ያደረጉ ከጣልያን ጋር። መነኩሴ የሚደፍር፤ ቀሳውስት የሚደፍር፥ ቤተክስያን የሚያቃጥል፤ የመድፍ እና ታንክ መጋዘን ያደረውን የትግሬ ወያኔ መዋጋት ሃይማኖታዊ ግዳጅ ነው። እኝህ አባቶች እጅግ እጅግ ልንኮራባቸው ይገባል። እኝህ ብጹዕ አባቶች አሁንም ከአለማዊ እና የኑፋቄው ኦሮሙማ ጣዖት አምላኪ ጋር ነው የሰማዕትነት ግብግብ የሚያደርጉት። በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያን አብረዋቸው አንገታቸውን ይሰጣሉ እንጅ እርኩስ ትግሬ ወያኔ ኦነግ ኦሮሙማ አንዳች ማድረግ አይችሉ።

Thomas H wrote:
30 Jan 2023, 10:43

















Post Reply