Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12527
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : የኦሮሚያ ሲኖዶስ 12 የአማራ ተወላጅ ጳጳሶችን በዓለማዊ ስማቸው "አቶ ወይም ፋኖ " ተብለው እንዲጠሩ ወሰነ

Post by Thomas H » 28 Jan 2023, 08:29





ሰብ ዝሰኣነ ሰብ
14h ·
በብፁእ ኣቡነ ሳዊሮስ እሚመራው የኦሮሚያው ቅዱስ ሲኖዶስ ማምሻውን በሰጠው መግለጫ ኣቡነ ኣብረሃምን ፥ ኣቡነ ፋኑኤልን ፥ ኣቡነ ሄኖክን ፥ ኣቡነ ናትናኤልን እና ኣቡነ ጴጥሮስን ጨምሮ በኣገርና በውጪ በሚኖሩ 12 የኢትዮጵያ ጳጳሶች ሌሎች ብ/ብ/ሰ/ህዝቦች በገዛ ቋንቋቸው የወንጌል ቃል እንዳይደርሳቸው ክፉኛ እንቅፋት በመሆን እየሰሩ ያሉ የኣማራ ተወላጅ ጳጳሶች በመሆናቸው 19 ጥር 2015 ዓ/ም ጀምሮ በዓለማዊ ስማቸው "ኣቶ" ተብለው እንዲጠሩ ወስኗል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የኦሮሚያ ቅዱስ ሲኖዶስ ኣባላት በተለያዩ የኦሮሚያ ክልሎች በሚገኙ ትልልቅ ከተሞች የሞቀ የደመቀ የመንፈሳዊ ጀግና ኣቀባበል ሊደረግላቸው ዝግጅት ተጧጡፎ ቀጥሏል።


Post Reply