Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የእነ 'ሰይጣን ይግዛን '፤ 'ጦርነቱ ይቀጥል'፤ 'ካላሽንህን አንሳ' 85% የአንድ አከባቢ የሆነ ሲኖዶስ ለኦርቶዶክሱ ምን ፈየደ? ጦርነት ከማጋጋልና መምራት፤ ድርድርን ከመጸየፍ በስተቀር

Post by sarcasm » 27 Jan 2023, 21:54

የእነ 'ሰይጣን ይግዛን '፤ 'ጦርነቱ ይቀጥል'፤ 'ካላሽንህን አንሳ' ሲኖዶስ ለኦርቶዶክሱ ምን ፈየደ? ለኢትዮጵያስ ምን ፈየደ? ሚልዮኖች የጠፉበት ጦርነት ከማጋጋል ማስቀጠልና በስነሓሳብ ከመምራት ፤ ድርድርን ከመጸየፍ በስተቀር፤ ባለፉት 4 ዓመታት ምን ኣደረግን ሊሉ ነው?
Please wait, video is loading...