Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 3044
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

ደቀምሓረ ዝባን ሃዳሙ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Meleket » 27 Jan 2023, 04:48

ደቀምሓረ ዝባን ሃዳሙ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ዝባን ሃዳሙ ደቀምሓረ፡
ሓቂ ይግበሮ እቲ ዝውረ፡
ብርሃን ኪረኽብ እቲ ዝዓወረ። :mrgreen:

ደቀምሓረ ዝባን ሓዳሙ፡
ውጥን ናይ ሶላር እንተተርጕሙ
እንተተወሲኹ 30 ሚጋዋት፡
ካብ ጫፍ ንጫፍ ካብ ጻት ንጻት፡
በከምኡ ኪብርቖቕ ዓጸቦ ናይ ጸዓት :lol:
ከምኡስ ይብዝሓልና ንኤርትራ ዓወት።

ከምዚ ዕዉት ውጥን ከምዝባን ሓዳሙ፡
ሃገር ምስ ፈለጠት ሶላር ረብሓ ጥቕሙ፡
ንነብሳ ኣሚና ኩዳ ክትለሃይ፡
ህዳሴ ብፀሓይ ሕዳሴ ብጸሓይ፡
ከምኡታት ይግበሮ ናይ ሃገርና ደሃይ።


ደሃይ ናይ መለኸት ከምዡይ ብቐደሙ፡
እነሄ ‘ዋዜማ’ ኣብ ሓዳስ ከቲሙ:lol:
እቶም ካድራትና ማዕዶ ተቋምቱ፡
ኣብዘይከውን ባይታ ብዙሕ ትሕውትቱ፡
ከምዡይ ዓይነት መደብ ንከተዐውቱ፡
ንቁጠባዊ ሕውዬት ብግብሪ ክተቱ።
:mrgreen:

https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 9&start=20
Meleket wrote:
20 Oct 2020, 10:59
Ethoash wrote:
20 Oct 2020, 06:33
Meleket wrote:
15 Oct 2020, 10:57


ተስፋኛና መሃይም ካድሬ ካልሆነ በስተቀር፡ ኤርትራ ሃገሩ ዕምቕ የጂኦተርማልና የነፋስ እንዲሁም የጸሓይ ኃይል ምንጭ በብዛት እያላት፡ ከጦብያ የኤሌትሪክ ኃይል አገኛለው ብሎ የሚያስብ ኤርትራዊ ዜጋ በጭራሽ የለም። ኤርትራ ፈጣሪ የቸራት ብዙ የኃይል አማራጮች አላት፤ ስለሆነም የኤርትራ መንግሥት ‘በስራ ጫና ምክንያት’ በሙሉ ኣቅሙ ዛሬ ይህን አልተገበረም፡ ነገ ይተገብራል፣ ነገ ካልተገበረ ደግሞ ከነገወዲያ ተተኪው ወጣቱ የኤርትራ ትውልድ ይተገብረዋል። ለምን ቢባል ኤርትራ በኃይል ምንጭ የማንም ጥገኛ የምትሆንበት አንዳች ምክኒያት የለምና፡ የሰማእታቶቻችን የማይናወጥ ያልተበረዘ ራእይና ዓላማም ይህን ስኬት ላይ ማድረስ ነውና። አይደለም እንዴ? :mrgreen:

ጥሩ ብለሀል ነገ ካላደረጋችሁ ከነገ ወድያ ። ምንም ችግር የለም ቀስ ብሎ ይደረሳል ያ ነገ የምተለው ፴ዓመት ቢውስድ ሶስት ግዜ ነገ ማለት ፺ ዓመት ነው ። ታድያ ምን ችግር አለው የሚቀጥለው ትወልድ ያረገዋል ። የአሁኑ በችጋር አልቆ።

ሁለተኛ ነገር ሶላር ሀይል ለተጠባባቂ ሀይል እንጂ መቶ በመቶ የምተመካበት አይደለም ። ፀሐይ የሌለስ ቀን በምን ልታራግብ ነው። ንፋስም አንዳንዴ ሊቆም ይችላል ። በዚህ ላይ ሁለቱም በጣም ወድ ናቸው ። ከሐይድሮ ፓወር ጋራ ስታወዳድራቸው።

ሶስተኛ ደግሞ ሶላር ፓወር ። ሐይል የሚስጥህ ። ሶላር ፓናሉ በአዋራ ካልተሽፈነ በስተቀር ነው ታድያ እድሜ ልክህን ያንን ፓናል ስትወለውል ትኖራለህ ማለት ነው። ኢትዬዽያ በውሃ ሐይል ፪፬ ስዓት ሀይል በርካሽ ከምት ስጥህ አንተ ሶላር ፓወር እየወለውልክ አይንህ ይሽዋረራል ደህና ስንብት አንተ ሞገጤ።
ወዳጄ Ethoash ምነው ቅር ያለህ ትመስላለህ። ኣዎና ዛሬ ባናደርገው ነገ፡ ነገ ካልተገበርነው ደግሞ ተነገወድያ እንደምንተገብረው ብቻ ካወቅህ ይበቃሃል። ጊዜው ፴ ዓመት ይሁን ፫፻ ዓመት ወይም ፫ ዓመት አንተን አይመለከትም።

ያሁኑ ትውልድ በችጋር ያልቃል ነው ያልከው ወዳጄ! ኤርትራዊ ትውልድ አይደለም በችጋር በደርግም በወያኔም አልጠፋም አይጠፋምም ለምን ብትል ኤርትራዊ ትውልድ ሁኔታዎች የመረሩ ሲመስሉ ነው ይበልጥ ጠንክሮና ጠጥሮ የሚወጣው። ታሪክ የሚመሰክረው ይህን ኃቅ ነው። ተወደደም ተጠላም ጠፉ ስንባል ይበልጥ የምናብብ ኩሩ ህዝብ ነን ብንልህ ቅር አይበልህ፡ ምሥጢሩ ታይናችን ቀለም ነው።

አልገባህም እንጂ፡ እኛኮ ጦቢያ ውስጥ እንዳንተ የተሳከረ አመለካከት ያለው መሪ ቢመጣስ ብለንም የተለያዩ ቢሆኖችንም እናጤናለን። ከኤርትራ ጋር ከመደጋገፍ ይልቅ ኤርትራን ሱስ የማስያዝ ጥማት ያለው ያንተ ዓይነት ሰካራም አስተሳሰብ የያዘ መሪ ጦቢያ ውስጥ ሆነ ሱዳን ውስጥ እንዲሁም ማንኛውም ጎረቤት ሃገር ውስጥ ሊመጣ ይችላል። ታዲያ ያኔ በሁለት እግሯ አደልድላ ተጠሃዩም ተነፋሱም ተጂኦተርማሉም የራሷን ያሻትን አማራጭ እንዳሻት አድርጋ የምትጠቀም ሃገር መገንባት ፍቱን መድኃኒት አይደለም ትላልህን? እኛ ለኛ ሚበጀን ይህ አማራጭ ነው ብለናል። አንተ ላንተ የሚያዋጣህን ተግብር፡ “መንጌዱን ጨርቅ ያድርግልህ፡ ወዳጄ”፣ ለኛ ግን መንጌዱን አትመርጥልንም፡ የሚያዋጣቸውን የሚያውቁ ህዝብ ነንና።

ብለህ ብለህ ደግሞ "ፀሐይ የሌለስ ቀን" ብለሃል! ኣዬ ያንተ ነገር፡ ፀሐይንም ደደብቤት ማለትም ደደቢት ወስዳችሁ ‘ሱር ወንዝ’ ዳርቻ ልታሽጓት ወይም ጠልፋችሁ ኣዅሱም ሆቴል ከናንተ ጋር ኣረቂ ልታጠጧት አሰባችሁ እንዴ አልልህም፡ ምክንያቱም እያወራን ያለነው ዓለም ተፈጠረች ጀምሮ እያበራች ስላለችው ስለ የሰማዩዋ ጠሐይ ነውና! :mrgreen:

ውድ ናቸው ምናምን ላልከው፡ እሱን ለኛ ተውልን። አንተ ከቻልክ ይልቅስ በሃድሮ ፓወር የገጠሪቱን ኢጦብያ ምስኪን ዜጎችን መጀመሪያ ኃይል አቅርብላቸው። የተረፈውን ደግሞ እንዳሻህ አርገው። ኤርትራ ግን የራሷን የኃይል አማራጭ ትጠቀማለች የማንም ጥገኛ አትሆንም፡ ያይን ቀለሟ ምሥጢር ይህን አስተምሯታል፡ ይሰማል። :mrgreen:

ሶላር ፓወሩ በአዋራ ይሸፈናል ነው ያልከው፣ አዬ ወዳጄ ልክ እንደኛዎቹ የጦብያው ጠቅላይ በሚሊየኖች የሚቆጥሩ ችግኞች እየተከሉና እያስተከሉ ያሉት እኮ አቧራ እንዳይበዛ ነው። ደሞስ አዋራ ሶላሩን ቢሸፍነው ምን ችግር አለው? ግመሎቻችንን ውሃ ማጠጣት ለአፍታ ገታ አድርገን ‘ሶላር መነጠሮቻችንን ደንቅረን’ ወልወል እናደርገዋለን አይመስልህም ወዳጄ። ወዳጄ አንተ ኤርትራን “የሃይድሮ ፓወር ሱሰኛ” ለማድረግ ስታልም ሳይታወቅህ እዚሁ የER ሱሰኛ ሆነህ ዘሎ እንዳጠገበ እንቦሳ እንቡር እንቡር የሚል እዚም እዛም ሁሉን አውቃለሁ ባይ ነገር ለቅላቂ ሆነህ እንዳትቀር አደራ! ኣመሰግናሎሁ ወዳጄ!

Meleket
Member
Posts: 3044
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ደቀምሓረ ዝባን ሃዳሙ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Meleket » 31 Jan 2023, 10:21

በከምኡ ኪብርቖቕ "ዓጸቦ ናይ ጸዓት" . . . :mrgreen:
Meleket wrote:
27 Jan 2023, 04:48
ደቀምሓረ ዝባን ሃዳሙ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

ዝባን ሃዳሙ ደቀምሓረ፡
ሓቂ ይግበሮ እቲ ዝውረ፡
ብርሃን ኪረኽብ እቲ ዝዓወረ። :mrgreen:

ደቀምሓረ ዝባን ሓዳሙ፡
ውጥን ናይ ሶላር እንተተርጕሙ
እንተተወሲኹ 30 ሚጋዋት፡
ካብ ጫፍ ንጫፍ ካብ ጻት ንጻት፡
በከምኡ ኪብርቖቕ ዓጸቦ ናይ ጸዓት :lol:
ከምኡስ ይብዝሓልና ንኤርትራ ዓወት።

ከምዚ ዕዉት ውጥን ከምዝባን ሓዳሙ፡
ሃገር ምስ ፈለጠት ሶላር ረብሓ ጥቕሙ፡
ንነብሳ ኣሚና ኩዳ ክትለሃይ፡
ህዳሴ ብፀሓይ ሕዳሴ ብጸሓይ፡
ከምኡታት ይግበሮ ናይ ሃገርና ደሃይ።


ደሃይ ናይ መለኸት ከምዡይ ብቐደሙ፡
እነሄ ‘ዋዜማ’ ኣብ ሓዳስ ከቲሙ:lol:
እቶም ካድራትና ማዕዶ ተቋምቱ፡
ኣብዘይከውን ባይታ ብዙሕ ትሕውትቱ፡
ከምዡይ ዓይነት መደብ ንከተዐውቱ፡
ንቁጠባዊ ሕውዬት ብግብሪ ክተቱ።
:mrgreen:

https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... 9&start=20
Meleket wrote:
20 Oct 2020, 10:59
Ethoash wrote:
20 Oct 2020, 06:33
Meleket wrote:
15 Oct 2020, 10:57


ተስፋኛና መሃይም ካድሬ ካልሆነ በስተቀር፡ ኤርትራ ሃገሩ ዕምቕ የጂኦተርማልና የነፋስ እንዲሁም የጸሓይ ኃይል ምንጭ በብዛት እያላት፡ ከጦብያ የኤሌትሪክ ኃይል አገኛለው ብሎ የሚያስብ ኤርትራዊ ዜጋ በጭራሽ የለም። ኤርትራ ፈጣሪ የቸራት ብዙ የኃይል አማራጮች አላት፤ ስለሆነም የኤርትራ መንግሥት ‘በስራ ጫና ምክንያት’ በሙሉ ኣቅሙ ዛሬ ይህን አልተገበረም፡ ነገ ይተገብራል፣ ነገ ካልተገበረ ደግሞ ከነገወዲያ ተተኪው ወጣቱ የኤርትራ ትውልድ ይተገብረዋል። ለምን ቢባል ኤርትራ በኃይል ምንጭ የማንም ጥገኛ የምትሆንበት አንዳች ምክኒያት የለምና፡ የሰማእታቶቻችን የማይናወጥ ያልተበረዘ ራእይና ዓላማም ይህን ስኬት ላይ ማድረስ ነውና። አይደለም እንዴ? :mrgreen:

ጥሩ ብለሀል ነገ ካላደረጋችሁ ከነገ ወድያ ። ምንም ችግር የለም ቀስ ብሎ ይደረሳል ያ ነገ የምተለው ፴ዓመት ቢውስድ ሶስት ግዜ ነገ ማለት ፺ ዓመት ነው ። ታድያ ምን ችግር አለው የሚቀጥለው ትወልድ ያረገዋል ። የአሁኑ በችጋር አልቆ።

ሁለተኛ ነገር ሶላር ሀይል ለተጠባባቂ ሀይል እንጂ መቶ በመቶ የምተመካበት አይደለም ። ፀሐይ የሌለስ ቀን በምን ልታራግብ ነው። ንፋስም አንዳንዴ ሊቆም ይችላል ። በዚህ ላይ ሁለቱም በጣም ወድ ናቸው ። ከሐይድሮ ፓወር ጋራ ስታወዳድራቸው።

ሶስተኛ ደግሞ ሶላር ፓወር ። ሐይል የሚስጥህ ። ሶላር ፓናሉ በአዋራ ካልተሽፈነ በስተቀር ነው ታድያ እድሜ ልክህን ያንን ፓናል ስትወለውል ትኖራለህ ማለት ነው። ኢትዬዽያ በውሃ ሐይል ፪፬ ስዓት ሀይል በርካሽ ከምት ስጥህ አንተ ሶላር ፓወር እየወለውልክ አይንህ ይሽዋረራል ደህና ስንብት አንተ ሞገጤ።
ወዳጄ Ethoash ምነው ቅር ያለህ ትመስላለህ። ኣዎና ዛሬ ባናደርገው ነገ፡ ነገ ካልተገበርነው ደግሞ ተነገወድያ እንደምንተገብረው ብቻ ካወቅህ ይበቃሃል። ጊዜው ፴ ዓመት ይሁን ፫፻ ዓመት ወይም ፫ ዓመት አንተን አይመለከትም።

ያሁኑ ትውልድ በችጋር ያልቃል ነው ያልከው ወዳጄ! ኤርትራዊ ትውልድ አይደለም በችጋር በደርግም በወያኔም አልጠፋም አይጠፋምም ለምን ብትል ኤርትራዊ ትውልድ ሁኔታዎች የመረሩ ሲመስሉ ነው ይበልጥ ጠንክሮና ጠጥሮ የሚወጣው። ታሪክ የሚመሰክረው ይህን ኃቅ ነው። ተወደደም ተጠላም ጠፉ ስንባል ይበልጥ የምናብብ ኩሩ ህዝብ ነን ብንልህ ቅር አይበልህ፡ ምሥጢሩ ታይናችን ቀለም ነው።

አልገባህም እንጂ፡ እኛኮ ጦቢያ ውስጥ እንዳንተ የተሳከረ አመለካከት ያለው መሪ ቢመጣስ ብለንም የተለያዩ ቢሆኖችንም እናጤናለን። ከኤርትራ ጋር ከመደጋገፍ ይልቅ ኤርትራን ሱስ የማስያዝ ጥማት ያለው ያንተ ዓይነት ሰካራም አስተሳሰብ የያዘ መሪ ጦቢያ ውስጥ ሆነ ሱዳን ውስጥ እንዲሁም ማንኛውም ጎረቤት ሃገር ውስጥ ሊመጣ ይችላል። ታዲያ ያኔ በሁለት እግሯ አደልድላ ተጠሃዩም ተነፋሱም ተጂኦተርማሉም የራሷን ያሻትን አማራጭ እንዳሻት አድርጋ የምትጠቀም ሃገር መገንባት ፍቱን መድኃኒት አይደለም ትላልህን? እኛ ለኛ ሚበጀን ይህ አማራጭ ነው ብለናል። አንተ ላንተ የሚያዋጣህን ተግብር፡ “መንጌዱን ጨርቅ ያድርግልህ፡ ወዳጄ”፣ ለኛ ግን መንጌዱን አትመርጥልንም፡ የሚያዋጣቸውን የሚያውቁ ህዝብ ነንና።

ብለህ ብለህ ደግሞ "ፀሐይ የሌለስ ቀን" ብለሃል! ኣዬ ያንተ ነገር፡ ፀሐይንም ደደብቤት ማለትም ደደቢት ወስዳችሁ ‘ሱር ወንዝ’ ዳርቻ ልታሽጓት ወይም ጠልፋችሁ ኣዅሱም ሆቴል ከናንተ ጋር ኣረቂ ልታጠጧት አሰባችሁ እንዴ አልልህም፡ ምክንያቱም እያወራን ያለነው ዓለም ተፈጠረች ጀምሮ እያበራች ስላለችው ስለ የሰማዩዋ ጠሐይ ነውና! :mrgreen:

ውድ ናቸው ምናምን ላልከው፡ እሱን ለኛ ተውልን። አንተ ከቻልክ ይልቅስ በሃድሮ ፓወር የገጠሪቱን ኢጦብያ ምስኪን ዜጎችን መጀመሪያ ኃይል አቅርብላቸው። የተረፈውን ደግሞ እንዳሻህ አርገው። ኤርትራ ግን የራሷን የኃይል አማራጭ ትጠቀማለች የማንም ጥገኛ አትሆንም፡ ያይን ቀለሟ ምሥጢር ይህን አስተምሯታል፡ ይሰማል። :mrgreen:

ሶላር ፓወሩ በአዋራ ይሸፈናል ነው ያልከው፣ አዬ ወዳጄ ልክ እንደኛዎቹ የጦብያው ጠቅላይ በሚሊየኖች የሚቆጥሩ ችግኞች እየተከሉና እያስተከሉ ያሉት እኮ አቧራ እንዳይበዛ ነው። ደሞስ አዋራ ሶላሩን ቢሸፍነው ምን ችግር አለው? ግመሎቻችንን ውሃ ማጠጣት ለአፍታ ገታ አድርገን ‘ሶላር መነጠሮቻችንን ደንቅረን’ ወልወል እናደርገዋለን አይመስልህም ወዳጄ። ወዳጄ አንተ ኤርትራን “የሃይድሮ ፓወር ሱሰኛ” ለማድረግ ስታልም ሳይታወቅህ እዚሁ የER ሱሰኛ ሆነህ ዘሎ እንዳጠገበ እንቦሳ እንቡር እንቡር የሚል እዚም እዛም ሁሉን አውቃለሁ ባይ ነገር ለቅላቂ ሆነህ እንዳትቀር አደራ! ኣመሰግናሎሁ ወዳጄ!

Meleket
Member
Posts: 3044
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ደቀምሓረ ዝባን ሃዳሙ [ሰሞንኛው ኤርትራዊ ግጥም]

Post by Meleket » 09 Mar 2023, 11:08

እቲ ዕብየት
ጸዓት ሒዝካ'ዩ ጸዓት!
:mrgreen:
Meleket wrote:
09 Mar 2023, 10:22
ሃገርና ኤርትራ . . . ካብ ምስሪ ካብ ‘ሱኳሪ’፡ እንታይ ትመሃሪ! :mrgreen:
Centamin’s Sukari solar power plant performing ahead of expectations
Posted by Daniel Gleeson on 13th October 2022


Centamin says the solar plant at its Sukari gold mine, in Egypt, has entered the final stages of commissioning and is delivering savings ahead of expectations.

Furthermore, it says continued progress has been made to assess the opportunity to use Egyptian grid power at Sukari.

The solar plant, which is made up of a 36 MW solar farm and 7.5 MW battery–energy storage system, has been consistently delivering 36 MW DC, converting to 30 MW AC of power, since early September, the company said. This reduction in exposure to volatile fuel pricing with commissioning is saving the company up to 70,000 litres per day of diesel and averaging a reduction in diesel consumption of 22 million litres per year,
according to Centamin.

Based on current diesel prices, this means the plant has the potential to provide annual cost savings of $20 million, alongside an expected reduction in Scope 1 greenhouse gas (GHG) emissions of 60,000 t/y CO2 equivalent and a subsequent reduction in volume of diesel trucked to site.

Full commissioning of the solar plant is expected this quarter, the company added.

Centamin previously awarded the engineering, procurement and construction contracts for the 36 MW solar farm and 7.5 MW battery–energy storage system at Sukari to juwi AG and Giza Systems. juwi was contracted to design, supply and integrate the Sukari solar and battery plant into the current diesel power plant, while Giza Systems was contracted to install the Sukari solar plant. To maximise the total energy generation, the project is using bifacial solar photovoltaic modules and single axis tracking. juwi Hybrid IQ microgrid technology will enable the integration of the solar and battery system into the existing off–grid network and support the operation of the existing power station, according to the company.

On top of the solar plant news, Centamin revealed it is actively engaged with government and independent power providers to further reduce its reliance on diesel at Sukari. Its initial proposals to supply 30–50 MW AC of grid power to Sukari have been received and an internal evaluation is underway for potential integration from 2024, it said.

Fifty megawatts of AC grid power supply creates the potential to fully displace the use of diesel for power generation at Sukari, Centamin said. The minimum 30 MW AC of grid power, combined with the existing 30 MW AC of solar power, creates the potential to operate during daylight hours without using any diesel power generation and substantially offsetting diesel consumption during night time hours, it said.

The Egyptian grid power is generated from natural gas and a mix of renewables, such as hydro, solar and wind, creating the opportunity to further reduce Sukari’s GHG emissions. Further, the Egyptian industrial grid tariffs are significantly cheaper than the cost of power
generation using diesel fuel, Centamin said.

Martin Horgan, CEO of Centamin, said: “Delivery of this critical project is instrumental to our ongoing commitment to reduce our reliance on diesel fuel, minimise greenhouse gas emissions and realising material cost savings. The solar plant and potential to integrate grid power will contribute materially to our environmental stewardship philosophy and our strategic objective of maximising returns for all stakeholders.”

https://im-mining.com/2022/10/13/centam ... ectations/


https://www.afrik21.africa/en/egypt-juw ... kari-mine/

እቲ ልምዓት
ጽዓት ሒዝካ'ዩ ጸዓት!
:mrgreen:

Post Reply