Page 1 of 1

በአቶ አካለ ወልድ፣ ሺመልስ አብዲሳ፣ ዳንኤል ክብረትና አብርሃም የመሩት መፈንቅለ ሃይማኖት ድባቅ ገባ!!!

Posted: 26 Jan 2023, 15:56
by Horus

Re: በአቶ ተክለ ወልድ፣ ሺመልስ አብዲሳ፣ ዳንኤል ክብረትና አብርሃም የመሩት መፈንቅለ ሃይማኖት ድባቅ ገባ!!!

Posted: 26 Jan 2023, 16:26
by Abere
እርምጃው ትክክል ነው አቶ አካለ ወልድ የሚገባቸውን ተመጣጣኝ ቅጣት ተሰቷታል። የክህነት ማዕረቻውን ብቻ ሳይሆን የቤተ-እምነቷ ምዕምን መሆን እንደማይችል ተፈርዶበታል አቶ አካለ ወልድ በመጀመርያ ኦርቶዶክስ አይደለም ጴንጤ ነው ስለዚህ የጴንጤ ፓስተር ወይም ነብይ ይሆናል ማለት ነው። ግን በውሳኔው ላይ ለምንድን ነው ቅዱስ ሲኖዶሱ ለአካለ ወልድ በሩን ክፍት ያደረገለት - ይቅርታ ከጠየቀ ልብሰ ተክህኖ እና ማዕረ ይመለስለታል ይላል ውሳኔው። ይህ ዐረፍተ-ነገር የፓለቲካ (ኦሮሙማ ) ተጽዕኖ ፍራቻ ያለ ይመስላል። የአካለ ወልድ ቡድን ለረጅም ሰአታት ሲጠበቅ ከቆየበኋላ ነው ሲኖዶሱ ተገዶ ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው። ጌታዋን የተማመነች በግ ላቷን ውጭ ታሳድራለች እንዳይሆን።

Re: በአቶ ተክለ ወልድ፣ ሺመልስ አብዲሳ፣ ዳንኤል ክብረትና አብርሃም የመሩት መፈንቅለ ሃይማኖት ድባቅ ገባ!!!

Posted: 26 Jan 2023, 16:51
by Horus
አበረ፣
ይህ ነገር ወደ እርስ በርስ ጦርነት የሚሄድ ይመስለኛል ። ለምሳሌ ሞገስ ያጋላጠው እነአካለ ወልድ እንጂ የኦርቶዶክስ ካህናት ኦሮሚያ ውስጥ እንዳይደርሱ ትዕዛዝ ሰጥቷል ማለትም ሺመልስ አዱኛ ። ይህ ማለት የኦሮሞ መገንጠልና ኦሮሞች ውስጥ የርስ በርስ የሃይማኖት ጦርነት ውስጥ መግባታቸው አይቀሬ ነው። ይህም ማለት ኦሮሚያ ሌላ ግዙፍ ጦርነት ውስጥ እየገባ ነው ።

ሌላ አስደናቂ ጉዳይ የማትሪክ ተፈታኞች ጉዳይ ነው ። ከ980 ሺ ተፈታኝ 3% ወይም 28 ሺ ብቻ አለፉ ይህ ራሱ ጦርነት የሚያስነሳ መሰለኝ ! Things don't look good at all.