-
- Senior Member+
- Posts: 30912
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
በአቶ አካለ ወልድ፣ ሺመልስ አብዲሳ፣ ዳንኤል ክብረትና አብርሃም የመሩት መፈንቅለ ሃይማኖት ድባቅ ገባ!!!
Last edited by Horus on 26 Jan 2023, 16:54, edited 1 time in total.
-
- Senior Member
- Posts: 11119
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: በአቶ ተክለ ወልድ፣ ሺመልስ አብዲሳ፣ ዳንኤል ክብረትና አብርሃም የመሩት መፈንቅለ ሃይማኖት ድባቅ ገባ!!!
እርምጃው ትክክል ነው አቶ አካለ ወልድ የሚገባቸውን ተመጣጣኝ ቅጣት ተሰቷታል። የክህነት ማዕረቻውን ብቻ ሳይሆን የቤተ-እምነቷ ምዕምን መሆን እንደማይችል ተፈርዶበታል አቶ አካለ ወልድ በመጀመርያ ኦርቶዶክስ አይደለም ጴንጤ ነው ስለዚህ የጴንጤ ፓስተር ወይም ነብይ ይሆናል ማለት ነው። ግን በውሳኔው ላይ ለምንድን ነው ቅዱስ ሲኖዶሱ ለአካለ ወልድ በሩን ክፍት ያደረገለት - ይቅርታ ከጠየቀ ልብሰ ተክህኖ እና ማዕረ ይመለስለታል ይላል ውሳኔው። ይህ ዐረፍተ-ነገር የፓለቲካ (ኦሮሙማ ) ተጽዕኖ ፍራቻ ያለ ይመስላል። የአካለ ወልድ ቡድን ለረጅም ሰአታት ሲጠበቅ ከቆየበኋላ ነው ሲኖዶሱ ተገዶ ይህን ውሳኔ ያስተላለፈው። ጌታዋን የተማመነች በግ ላቷን ውጭ ታሳድራለች እንዳይሆን።
-
- Senior Member+
- Posts: 30912
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በአቶ ተክለ ወልድ፣ ሺመልስ አብዲሳ፣ ዳንኤል ክብረትና አብርሃም የመሩት መፈንቅለ ሃይማኖት ድባቅ ገባ!!!
አበረ፣
ይህ ነገር ወደ እርስ በርስ ጦርነት የሚሄድ ይመስለኛል ። ለምሳሌ ሞገስ ያጋላጠው እነአካለ ወልድ እንጂ የኦርቶዶክስ ካህናት ኦሮሚያ ውስጥ እንዳይደርሱ ትዕዛዝ ሰጥቷል ማለትም ሺመልስ አዱኛ ። ይህ ማለት የኦሮሞ መገንጠልና ኦሮሞች ውስጥ የርስ በርስ የሃይማኖት ጦርነት ውስጥ መግባታቸው አይቀሬ ነው። ይህም ማለት ኦሮሚያ ሌላ ግዙፍ ጦርነት ውስጥ እየገባ ነው ።
ሌላ አስደናቂ ጉዳይ የማትሪክ ተፈታኞች ጉዳይ ነው ። ከ980 ሺ ተፈታኝ 3% ወይም 28 ሺ ብቻ አለፉ ይህ ራሱ ጦርነት የሚያስነሳ መሰለኝ ! Things don't look good at all.
ይህ ነገር ወደ እርስ በርስ ጦርነት የሚሄድ ይመስለኛል ። ለምሳሌ ሞገስ ያጋላጠው እነአካለ ወልድ እንጂ የኦርቶዶክስ ካህናት ኦሮሚያ ውስጥ እንዳይደርሱ ትዕዛዝ ሰጥቷል ማለትም ሺመልስ አዱኛ ። ይህ ማለት የኦሮሞ መገንጠልና ኦሮሞች ውስጥ የርስ በርስ የሃይማኖት ጦርነት ውስጥ መግባታቸው አይቀሬ ነው። ይህም ማለት ኦሮሚያ ሌላ ግዙፍ ጦርነት ውስጥ እየገባ ነው ።
ሌላ አስደናቂ ጉዳይ የማትሪክ ተፈታኞች ጉዳይ ነው ። ከ980 ሺ ተፈታኝ 3% ወይም 28 ሺ ብቻ አለፉ ይህ ራሱ ጦርነት የሚያስነሳ መሰለኝ ! Things don't look good at all.