-
- Senior Member+
- Posts: 30903
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
በመፈንቅለ ሲኖዶሱ ላይ የዛሬው የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ!
ንቅናቄ ማለት ይህ ነው! ብረት በእሳት ይፈተናል! ከዚህ የኦሮሙማ ቅዠት ኢትዮጵያ እንደ ብረት ጠንክራ ትወጣለች!
-
- Senior Member+
- Posts: 30903
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Member
- Posts: 936
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: በመፈንቅለ ሲኖዶሱ ላይ የዛሬው የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ!
በእኔ እምነት የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጠንካራና ጤነኛ እግር እያላት በክራንች ለመራመድ የመረጠች አካለ ሳይሆን አስተዳደራዊ ስንኩል ናት። የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከመንግስት የበለጠ ሀይልና ተሰሚነት እያላት ኣንድም ውስጡዋ በመሸጉ የመንግስት ቅጥረኞች፣ ሁለትም ፍፁምና ደፋር ውሳኔ ለመውሰድ በሚቸገሩ አመራሮች እንዲህ እያነከሰች ስታዘግም ሳታስበው ትወድቃለች።
ምንም እንኳ የእምነቱ ተከታይ ባልሆንም ገና ከጠዋቱ ቤተክርስቲያኗ ሀገር አቀፍ ተቃውሞ ከጠራች ቦኃላ "ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል" ብላ ስትወላውል ደስተኛ ካልነበሩትና ከተቃወሙት ሰዎች መካከል ኣንዱ ነኝ። መስቀል የነፃነት ተምሳሌት እንጂ የባርነት ቀንበር አይደለም፥ ኣማኝ ለእምነቱ ታማኝ እንጂ ለነፃነቱ ለማኝ መሆን የለበትም ባይ ነኝ።
ቤተክርስቲያን ከእነዚህ ህገ-ወጦች ጋር በምንም አይነት መልኩ መደራደር የለባትም ። ይህ ሳይሆን ቀርቶ "ጥያቄያቸው በውይይት ይፈታ" ከተባለ ግን ነገ ፍላጎቱን ለማስፈፀም ታቦት የሚያግት ካህን ልናይ ነው ማለት ነው። ይህ ክህደትና ኣንዲቷን ቤተክርስቲያን የማዳከም ሴራ በሀገር በቀል ከሀዲዎች ብቻ ሳይሆን በውጭ ሀይል ቅጥረኞች ጭምር የሚፈፀም ደባ እንደመሆኑ ... መረር እና ጠንከር ማለት ተገቢ ነው።
ምንም እንኳ የእምነቱ ተከታይ ባልሆንም ገና ከጠዋቱ ቤተክርስቲያኗ ሀገር አቀፍ ተቃውሞ ከጠራች ቦኃላ "ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል" ብላ ስትወላውል ደስተኛ ካልነበሩትና ከተቃወሙት ሰዎች መካከል ኣንዱ ነኝ። መስቀል የነፃነት ተምሳሌት እንጂ የባርነት ቀንበር አይደለም፥ ኣማኝ ለእምነቱ ታማኝ እንጂ ለነፃነቱ ለማኝ መሆን የለበትም ባይ ነኝ።
ቤተክርስቲያን ከእነዚህ ህገ-ወጦች ጋር በምንም አይነት መልኩ መደራደር የለባትም ። ይህ ሳይሆን ቀርቶ "ጥያቄያቸው በውይይት ይፈታ" ከተባለ ግን ነገ ፍላጎቱን ለማስፈፀም ታቦት የሚያግት ካህን ልናይ ነው ማለት ነው። ይህ ክህደትና ኣንዲቷን ቤተክርስቲያን የማዳከም ሴራ በሀገር በቀል ከሀዲዎች ብቻ ሳይሆን በውጭ ሀይል ቅጥረኞች ጭምር የሚፈፀም ደባ እንደመሆኑ ... መረር እና ጠንከር ማለት ተገቢ ነው።
-
- Senior Member+
- Posts: 30903
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በመፈንቅለ ሲኖዶሱ ላይ የዛሬው የቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ!
አሚን አሚን! በኔም እምነት ያልከው ካልሆነ ከስር ያሉት ብዙ ጠንካራ ካህናት ገፍተው እንደ ሚወጡ አልጠራጠርም ! የአማኙ ግፊት እንዲያው በቀልድ ታፍኖ ስለማይቀር!Assegid S. wrote: ↑24 Jan 2023, 16:53በእኔ እምነት የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ጠንካራና ጤነኛ እግር እያላት በክራንች ለመራመድ የመረጠች አካለ ሳይሆን አስተዳደራዊ ስንኩል ናት። የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከመንግስት የበለጠ ሀይልና ተሰሚነት እያላት ኣንድም ውስጡዋ በመሸጉ የመንግስት ቅጥረኞች፣ ሁለትም ፍፁምና ደፋር ውሳኔ ለመውሰድ በሚቸገሩ አመራሮች እንዲህ እያነከሰች ስታዘግም ሳታስበው ትወድቃለች።
ምንም እንኳ የእምነቱ ተከታይ ባልሆንም ገና ከጠዋቱ ቤተክርስቲያኗ ሀገር አቀፍ ተቃውሞ ከጠራች ቦኃላ "ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል" ብላ ስትወላውል ደስተኛ ካልነበሩትና ከተቃወሙት ሰዎች መካከል ኣንዱ ነኝ። መስቀል የነፃነት ተምሳሌት እንጂ የባርነት ቀንበር አይደለም፥ ኣማኝ ለእምነቱ ታማኝ እንጂ ለነፃነቱ ለማኝ መሆን የለበትም ባይ ነኝ።
ቤተክርስቲያን ከእነዚህ ህገ-ወጦች ጋር በምንም አይነት መልኩ መደራደር የለባትም ። ይህ ሳይሆን ቀርቶ "ጥያቄያቸው በውይይት ይፈታ" ከተባለ ግን ነገ ፍላጎቱን ለማስፈፀም ታቦት የሚያግት ካህን ልናይ ነው ማለት ነው። ይህ ክህደትና ኣንዲቷን ቤተክርስቲያን የማዳከም ሴራ በሀገር በቀል ከሀዲዎች ብቻ ሳይሆን በውጭ ሀይል ቅጥረኞች ጭምር የሚፈፀም ደባ እንደመሆኑ ... መረር እና ጠንከር ማለት ተገቢ ነው።