Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የዘንድሮውን የአለም ዋንጫና የኢትዮጵያን ፖለቲካ . . .

Post by sarcasm » 09 Dec 2022, 22:19

የዘንድሮውን የአለም ዋንጫና የኢትዮጵያን ፖለቲካ መገመት በጣም ከባድ ነው።

ብራዚል ተነሳች ስትል ትወድቃለች
ህወሃት ወደቀች ስትል ትነሳለች
ሞሮኮ አሯን በላች ስትል ማር ትቆርጣለች

አብን አሻገረን ስትል ገደል ይከትሃል፣
ኔይማር ኮኮብ ጎል አግቢ ሆነ ስትል ያለቅሳል፣
ክርስቲያን ታደለ ነገሰ ስትል (ይሄንን ለአድማጮች ልተወው)

ክሮሺያ ደመሰሰች ስትል ትነግሳለች።
ብልፅግና ለህዝብ አሰበች ስትል ህዝብን ታሳስባለች

ብቻ ከባድ ነው ብሏል ወዛደር
Please wait, video is loading...