የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል የሆኑት ወ/ሮ ሃውለት አህመድ Hawlet Ahmed አስቸኳይ ስብሰባ እንዲካሄድ ጥሪ አቀረቡ!
የአ/አ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ሰሞኑን በአዲስ አበባ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች እየተፈጠረ ስላለው ክስተት ተጠይቀው በመለሱት አነጋጋሪ ንግግር ''ማለትም ይሄ የአዲስ አበባ ሕዝብ አጀንዳ አይደለም'' ሲሉ የተናገሩትን አየሁና ተገረምኩ። እና የማነው? በማለትየአዲስ አበባ አባል የሆኑት ወ/ሮ ሃውለት አህመድ አስቸኳይ ስብሰባ እንዲካሄድ ጥሪ አቅርበዋል ።
የአዲስ አበባ ሕዝብ ተወካዮች ተወያይተን መፍትሔ ማምጣት የሚጠበቅብን በመሆኑ የከተማው ም/ቤት አስቸኳይ ስብሰባ መጥራት እንዳለበት ይሰማኛል ብለዋል።
-
- Member
- Posts: 1505
- Joined: 30 Sep 2018, 07:07