Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

በወለጋ አማራዎችን እየጨፈጨፈ ያለው አብይ አህመድ እና በሽመስል አብዲሳ የሚመራው ገዳዩ የኦሮሚያ ልዮ ኃይል እና ፖሊስ ነው ስንል የነበረው በራሳቸው በኦሮሞዎቹ ይፋ ሆነ!!

Post by Wedi » 07 Dec 2022, 18:41

በወለጋ አማራዎችን እየጨፈጨፈ ያለው አብይ አህመድ እና በሽመስል አብዲሳ የሚመራው ገዳዩ የኦሮሚያ ልዮ ኃይል እና ፖሊስ ነው ስንል የነበረው በራሳቸው በኦሮሞዎቹ ይፋ ሆነ!!

የኦነግ ቃል አቀባይ ኦዳ ተርቢ ለ #VOA አሁን የሰጠው ማብራሪያ እንዲህ ይላል፦

"የኦሮሚያ ልዩሀይል ከአራት ኪሎ ትዕዛዝ ሳይጠብቅ ከእኛ ጋር ተቀናጅቶ ርምጃ እየወሰደ ነው። አሁን የኦሮሚያ ልዩ ሀይል የአምባገነን ስልጣን መጠበቅ ትቶ ከህዝቡ ጋር ሆኖ በምዕራብ ወለጋ ሆሮ ጉድሩ መልካም ስራ ላይ ነው። እነርሱም /የኦሮሞ ልዩ ኃይሎች ማለቱ ነው/ ስራ ላይ ናቸው። እኛም ስራ ላይ ነን" የኦነግ ቃል አቀባይ ኦዳ ተርቢ


"እየገደለን ያለው የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ከሸኔ ጋር ሆኖ ነው" ከጭፍቸፋ የተረፉት የአማራ ብሄር ተወላጆች


Please wait, video is loading...

TGAA
Member+
Posts: 5598
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: በወለጋ አማራዎችን እየጨፈጨፈ ያለው አብይ አህመድ እና በሽመስል አብዲሳ የሚመራው ገዳዩ የኦሮሚያ ልዮ ኃይል እና ፖሊስ ነው ስንል የነበረው በራሳቸው በኦሮሞዎቹ ይፋ ሆነ!!

Post by TGAA » 07 Dec 2022, 19:32

Wedi wrote:
07 Dec 2022, 18:41
በወለጋ አማራዎችን እየጨፈጨፈ ያለው አብይ አህመድ እና በሽመስል አብዲሳ የሚመራው ገዳዩ የኦሮሚያ ልዮ ኃይል እና ፖሊስ ነው ስንል የነበረው በራሳቸው በኦሮሞዎቹ ይፋ ሆነ!!

የኦነግ ቃል አቀባይ ኦዳ ተርቢ ለ #VOA አሁን የሰጠው ማብራሪያ እንዲህ ይላል፦

"የኦሮሚያ ልዩሀይል ከአራት ኪሎ ትዕዛዝ ሳይጠብቅ ከእኛ ጋር ተቀናጅቶ ርምጃ እየወሰደ ነው። አሁን የኦሮሚያ ልዩ ሀይል የአምባገነን ስልጣን መጠበቅ ትቶ ከህዝቡ ጋር ሆኖ በምዕራብ ወለጋ ሆሮ ጉድሩ መልካም ስራ ላይ ነው። እነርሱም /የኦሮሞ ልዩ ኃይሎች ማለቱ ነው/ ስራ ላይ ናቸው። እኛም ስራ ላይ ነን" የኦነግ ቃል አቀባይ ኦዳ ተርቢ


"እየገደለን ያለው የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ከሸኔ ጋር ሆኖ ነው" ከጭፍቸፋ የተረፉት የአማራ ብሄር ተወላጆች


Please wait, video is loading...
Self-defense makes one a Fano , what one needs to do not to be called Fano ? Stand in line to wait for his/her turn to be slaughtered. The time for every Amhara to choose to be Fano or not is now. One has a 50% survival chance; the other has a 100% rate of sure death.

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: በወለጋ አማራዎችን እየጨፈጨፈ ያለው አብይ አህመድ እና በሽመስል አብዲሳ የሚመራው ገዳዩ የኦሮሚያ ልዮ ኃይል እና ፖሊስ ነው ስንል የነበረው በራሳቸው በኦሮሞዎቹ ይፋ ሆነ!!

Post by sun » 07 Dec 2022, 20:37

Wedi wrote:
07 Dec 2022, 18:41
በወለጋ አማራዎችን እየጨፈጨፈ ያለው አብይ አህመድ እና በሽመስል አብዲሳ የሚመራው ገዳዩ የኦሮሚያ ልዮ ኃይል እና ፖሊስ ነው ስንል የነበረው በራሳቸው በኦሮሞዎቹ ይፋ ሆነ!!

የኦነግ ቃል አቀባይ ኦዳ ተርቢ ለ #VOA አሁን የሰጠው ማብራሪያ እንዲህ ይላል፦

"የኦሮሚያ ልዩሀይል ከአራት ኪሎ ትዕዛዝ ሳይጠብቅ ከእኛ ጋር ተቀናጅቶ ርምጃ እየወሰደ ነው። አሁን የኦሮሚያ ልዩ ሀይል የአምባገነን ስልጣን መጠበቅ ትቶ ከህዝቡ ጋር ሆኖ በምዕራብ ወለጋ ሆሮ ጉድሩ መልካም ስራ ላይ ነው። እነርሱም /የኦሮሞ ልዩ ኃይሎች ማለቱ ነው/ ስራ ላይ ናቸው። እኛም ስራ ላይ ነን" የኦነግ ቃል አቀባይ ኦዳ ተርቢ


"እየገደለን ያለው የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ከሸኔ ጋር ሆኖ ነው" ከጭፍቸፋ የተረፉት የአማራ ብሄር ተወላጆች


Please wait, video is loading...

Liar, liar, liar...
Your tattered dirty pants are on hot fire!

You may keep whistling and lying BIG through your cursed back hole and your sinful front hole, otherwise the Ethiopian Human Right's Organization have just released reports saying that both the armed Amhara militia and the armed Amhara extremist Fanno outlaws are both participating actively in the ongoing Wollega carnage where Oromos and Amharas are being killed and displaced. This means that all participants must stop the madness!
:mrgreen:



Post Reply