-
- Member
- Posts: 1911
- Joined: 16 Jun 2018, 22:10
የኦሮሙማ አዲስ አበባ አጀንዳ አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው
ኦህዴድ ሸኔ አዲስ አበባ ላይ ማድረግ የሚፈልገው አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው:: አማርን ካጠፋ ሌላው ቀላል ነው ብሎ ያምናል:: መጀመሪያ ቋንቋውን ቀጥሎ እሱን ከአዲስ አበባ ለማስወገድ እቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰበት ነው:: አማር ብቻ ሳይሆን ሌላውም ማህበረስብ ከአማራው ጎን ሆኖ ኢትዮጵያዊነትን ለማዳን አዲስ አበባን ማዳን ወሳኝ መሆኑን ተገንዝቦ መረባረብ አለበት (before it is too late)
-
- Member
- Posts: 1911
- Joined: 16 Jun 2018, 22:10
Re: የኦሮሙማ አዲስ አበባ አጀንዳ አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው
ባለፈው ምርጫ አዲስ አበቤ በጮሌዎቹ በእነብርአምጡ ነጋ ተታሎ ድምጹ እንዲከፋፈለ ተድረገ :: የሚቀጥለው ምርጫ እስኪደርስ ድረስ አዲስ አበቤ የኦሮሙማን አፍራሽ አጀንዳ በመቃወምና በማኮላሸት ማስተጓጎል ከዛም ምርጫው ሲመጣ ብልግናን ከአዲስ አበባ ምክርቤት ጠራርጎ ማባርረ ይጠበቅበታል::
-
- Member
- Posts: 1911
- Joined: 16 Jun 2018, 22:10
Re: የኦሮሙማ አዲስ አበባ አጀንዳ አማርኛን ብቻ ሳይሆን አማርንም ማጥፋት ነው
ድር ቢያብር አንኳንስ ኦሮሙማን አንበሳንም ያስር
-
- Member
- Posts: 1911
- Joined: 16 Jun 2018, 22:10