Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12528
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ባንክ ደብተሯ ውስጥ 40 ሚልዮን ብር ማን እንዳስቀመጠው አላውቅም ያለችው ከንቲባ አበደች ደደቤ ፀረ- ሙስና ኮሚቴ አቋቋመች

Post by Thomas H » 07 Dec 2022, 09:45

እቺ ሴትዮ ላካስ ቀልድም ትችላለች
በከንቲባ አበደች ደደቤ አማካኝነት አምስት አባላት ያሉት የፀረ ሙስና ኮሚቴ ተሰይሟል፡፡
በዚህም መሰረት
1. ወ/ሮ ሊድያ ግርማ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ
2. አቶ ጀማል ረዲ የአዲስ አበባ ከተማ የፀረ ሙና ኮሚሽን ኮሚሽነር
3. አቶ ተስፋዬ ደጀኔ የአዲስ አበባ ከተማ የፍትህ ቢሮ ም/ቢሮ ሃላፊ
4. አቶ ጥላሁን ግድየለው የአዲስ አበባ ከተማ አቃቤ ህግ
5. ኮ/ር አህመድ መሃመድ የገቢዎች ቢሮ ም/ቢሮ/ሃላፊ ናቸው፡፡