እቺ ሴትዮ ላካስ ቀልድም ትችላለች
በከንቲባ አበደች ደደቤ አማካኝነት አምስት አባላት ያሉት የፀረ ሙስና ኮሚቴ ተሰይሟል፡፡
በዚህም መሰረት
1. ወ/ሮ ሊድያ ግርማ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ
2. አቶ ጀማል ረዲ የአዲስ አበባ ከተማ የፀረ ሙና ኮሚሽን ኮሚሽነር
3. አቶ ተስፋዬ ደጀኔ የአዲስ አበባ ከተማ የፍትህ ቢሮ ም/ቢሮ ሃላፊ
4. አቶ ጥላሁን ግድየለው የአዲስ አበባ ከተማ አቃቤ ህግ
5. ኮ/ር አህመድ መሃመድ የገቢዎች ቢሮ ም/ቢሮ/ሃላፊ ናቸው፡፡
-
- Senior Member
- Posts: 12531
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact: