Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

በቅርቡ ወደ ገዳ ወይም ቄሮ ቀን ሊተካ ይችላል!

Post by Jirta » 07 Dec 2022, 04:59

ከመንግስት በመጣ አቅጣጫ መሰረት የብሔር ብሔረሰቦች ቀን የማይከበር መሆኑ ተገለፀ።
የወሮሞን መዝሙር ዘምሩ የሚለው መንግስት የብሔረሰቦችን እለት እንዳይከበር በየትምህርት ቤቱ ደብዳቤ በትኖል::