Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12591
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Must See: ኢትዮጵያ ውስጥ በሠላም ወጥቶ በሠላም መግባት ብርቅ እየሆነ ስለመጣ ፀሎት ማድረግ ግዴታ ሆኗል

Post by Thomas H » 06 Dec 2022, 09:41

Bereket Worku Adera
እግዚአብሔር ሆይ ወቶ መግባት ብርቅ ሆኖብናል ሀገራችን የሰው ደም እንደውሀ የሚፈስባት ሆናለች ልጄ በምንም ተአምር ከግፈኞች ጋር እንዳትተባበር።
ጌታ ሆይ በምህረትህን ሀገሬን ጎብኛት!