Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

በኮማንድ ፖስት መተዳደር ያለበት ኦሮሚያ ክልል እንጂ የጉራጌ ዞን አይደለም! ኤትኖክራሲ በቃ!

Post by Horus » 05 Dec 2022, 23:01

ያለፈው 27 አመት እንኳን በወያኔ ትግሬ ላይ አሳበን ብናልፈው ላለፈው 4 አመት በኦሮሞ መሪዎች ራሳቸው አቀናባሪነው ወይም የጅ አዙር ቸልተኝነት የተካሄዱት ዘር ምጥፋቶች፣ ዘር ማጽዳቶች፣ ዝርፊያ፣ ቃጠሎ፣ ሌብነትና መንግስታዊ አሸባሪነት የሚመሰክሩት አንድ ነገር አለ ። የአለም ሕዝብ ይህን የኦሮሞ ዘመናዊ ሆሎኮስት በትክክል እንዲያይ መደረግ አለበት ።

ኢትዮጵያዊያን ላንዴና ለሁሌ ክልሎች እንዲፈርሱ፣ የጎሳ ሕገ መንግስት እንዲሻር የጎሳ ፓርላማ ባስቸኳይ እንዲበተን ለትግል መነሳት አለበት ። ኤትኖክራሲ እስካለ ድረስ አይደለም ያማራ የማንኛውም ህዝብ ህልውና ሊረጋገጥ አይችልም ። በአንድ ቃል አቢይ አህመድ በሚመራው መንግስት ላይ እየተነሳ ያለ መልከ ብዙ ቅዋሜ አንድ ወጥ የሆነ ቁልጭ ያለ ብሄራዊ አጀንዳና መፈክር ባስቸኳይ ይፈልጋል ።

ይህን ሁሉ ትግል ባንድ የሚሰበስብ ኤትኖክራሲ በቃ! የሚለው መሪ ቃል ነው ።
Last edited by Horus on 05 Dec 2022, 23:50, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በኮማንድ ፖስት መተዳደር ያለበት ኦሮሚያ ክልል እንጂ የጉራጌ ዞን አይደለም!

Post by Horus » 05 Dec 2022, 23:42

ወያኔ ትግሬ ጠፍጥፎ ለኦሮሙማ የጋታቸው ናዕት ለ4 አመት የቀውስ ዥዋዥዌ ውስጥ እና በሰላምዊ ሕዝብ ደም ተጨማልቆ ልክ እንደ ተባለው ያ ጎሳ ሳንጃ እአሱ ኦሮሞን ሲበላው የኦሮሞ ኤትኖክራቶች ውድቀቱን በማ ላይ እንደ ዘፈዘፉት ስሙ! ይህች ከተሜን ዱርዬ የሚለው ታፔላ ባዲሳባ ላይ ምን እንደ ታቀደ ይጦቅማል ! ጉድ ሳይሰማ አይታደርም !!! እናም ይህን ቱልቱላ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ባለቤቶች ኦሮሞ አማርና ትግሬ ብቻ ናቸው ይለናል ! ይህ የኦሮሞ ፖለቲካ ፓራዳይም ! በዚህ ፓራዳይም ነው ደቡብን እንደ ካርታ የሚጫወቱበት ! ግን ይህቺ የተረኛ እብሪት ገና ብዙ መዘዝ ይዛ ትመጣለች!

ኤትኖክራሲ በቃ


Post Reply