Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30658
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል! (ጂጂ እንኳን ለዚህ አበቃሽ!!)

Post by Horus » 05 Dec 2022, 01:03

ቴዲ አፍሮ ማለት በትክክል የአይነኬ ኢትዮጵያዊያን ዝርያ ነው! ቴዎድሮስ ካሳሁን ገርማሞ እንደ ስሙ ነው! የስሞቹን ትርጉም የሚያውቅ ይመስለኛል ። ቴዎድሮስ ማለት 'የእግዚብሄር ስጦታ' ማለት ነው ። ቃሉ ግሪክ ሲሆን ቲዎ (ዴዩስ) እግዚአብሄር ማለት ሲሆን ዶሮስ ስጦታ ማለት ነው። ካሳ ተበቃይ ማለት ብቻ ሳሆን የጦር መሪ አጋዝ አበጋዝ የሚለው ቃል ስር ነው ። ገርማሞ በጉራጌኛ ግርማዊ ባማርኛ ነው ። ገርማሞ ባለ ግርማ፣ ግሬስፉል ማለት ነው ። በእውነት ከቴዲ የላቀ ግርማዊ ሰው የለም ።

ቴዎድሮስ የሚለው ስሙ ከጎንደሬዋ ቆንጆ እናቱ የመጣ ሊሆን ይችላል። አባቱም ቢሆን ግዕዝን ጥርት አድርጎ የተማረ ገጣሚ ባለቅኔ ነበር ። ካሁን ገርማሞ የአይበገሬ ኢትዮጵያዊያኖቹ ክስታኔ (ሶዶ) ጉራጌ ሲሆን አገሩ እንደቡየ ይባላል። እነዚህ ክስታኔዎች እነባልቻ ሰፎን፣ እነሃብተጎርጊስ ዲነግዴን እነገብረማሪያ ጋሪን፣ እነበቀለ ወያን የወለዱ ሕዝብ ናቸው ። በቃ ያ ነው ቴዲ አፍሮ ማለት! በኢትዮጵያዊነታቸው እንከን የማይወጣላቸው የጉራጌ ጎንደሬ ፍጡር ነው ።

ቴዲ አፍሮ እጅግ እጅግ የምወዳትን የጂጂን ችግር ላይ አንድ ነገር ያደረገ ነው ሲባል ስሰማ ሲቃ ነው የተናነቀኝ ። ቴዲ አፍሮ ከመላዕክት በታች ያለ የተቀደሰ ፍጡር ነው ። በእኔ ግምትና ጸሎት ይህ ሰው ወደ 60 አመት እድሜው ሲጠጋ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ለመሆን እራሱን ማዘጋጀት ይኖርበታል ! ኢትዮጵያን ከዚህ መከራ የሚያወጣ ሰው ነው !!!


Last edited by Horus on 05 Dec 2022, 15:09, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30658
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል!

Post by Horus » 05 Dec 2022, 15:05

ሎሬት ባለቅኔ ቴዲ አፍሮ ከመላዕክት በታች ያለ ቅዱስ ፍጡር !!! ጂጂን ላገሯ ካበቃ ሌላው ታላቁ የቅድስናው ስራ ይሆናል ።




Horus
Senior Member+
Posts: 30658
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል! (ጂጂ እንኳን ለዚህ አበቃሽ!!)

Post by Horus » 05 Dec 2022, 15:53

Tedy Afro, a Healer!!! Amazing !! Amazing!!! Just Like That!!! Only Mircle Makers With Divine Power Can Do Such Things!!! We Will Have Our Beloved Gigi ኤቦ ዬቦ !!!


Horus
Senior Member+
Posts: 30658
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል! (ጂጂ እንኳን ለዚህ አበቃሽ!!)

Post by Horus » 05 Dec 2022, 16:04

THE GLORIOUS REBIRTH OF THE BEAUTIFUL MUSICAL GENIUS - GIGI SHIBABAW !! TEDY AFRO THANK YOU !!


DefendTheTruth
Member+
Posts: 9763
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል! (ጂጂ እንኳን ለዚህ አበቃሽ!!)

Post by DefendTheTruth » 05 Dec 2022, 16:12

Horus wrote:
05 Dec 2022, 01:03
ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል!
መንጋን መንዳት የምችል ከሆነ፣ እንኳን ፕረዚደንት ለምንስ ነዉ ንጉስ መሆን የማይችለዉ?

የመንጋ ዘመን፣ የድንቁርና ዘመን ነዉ ያለንበት ጊዜ፣

ፕረዚደንትም ሆነ ንጉስ ያስልጣን በመንጋዎቹ ሰፈር ብቻ ነዉ ስራ ላይ የምዉለዉ።

Horus
Senior Member+
Posts: 30658
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል! (ጂጂ እንኳን ለዚህ አበቃሽ!!)

Post by Horus » 05 Dec 2022, 16:34

ቀና በል! ቴዎድሮስ ካሳሁን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጀግናና መሪ የአርት ንጉሥ !!

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ቴዎድሮስ ካሳሁን አንድ ቀን የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ይሆናል! (ጂጂ እንኳን ለዚህ አበቃሽ!!)

Post by Selam/ » 06 Dec 2022, 05:42

አንተ ክስታኔ ጎንደሬ ብለህ ሸነሸንከው እንጂ፣ ‘ቅርጹም‘ ይዘቱም ኢትዮዽያዊ ብቻ የሆነ የዜጋ ምሣሌ ማለት ቴዲ ነው። እሱነቱም የተቀረጸው በቤተሰቡና ባደገበት ኅብረተሰብ እንጂ በዘር ገመዱ አይደለም።
Horus wrote:
05 Dec 2022, 01:03
ቴዲ አፍሮ ማለት በትክክል የአይነኬ ኢትዮጵያዊያን ዝርያ ነው! ቴዎድሮስ ካሳሁን ገርማሞ እንደ ስሙ ነው! የስሞቹን ትርጉም የሚያውቅ ይመስለኛል ። ቴዎድሮስ ማለት 'የእግዚብሄር ስጦታ' ማለት ነው ። ቃሉ ግሪክ ሲሆን ቲዎ (ዴዩስ) እግዚአብሄር ማለት ሲሆን ዶሮስ ስጦታ ማለት ነው። ካሳ ተበቃይ ማለት ብቻ ሳሆን የጦር መሪ አጋዝ አበጋዝ የሚለው ቃል ስር ነው ። ገርማሞ በጉራጌኛ ግርማዊ ባማርኛ ነው ። ገርማሞ ባለ ግርማ፣ ግሬስፉል ማለት ነው ። በእውነት ከቴዲ የላቀ ግርማዊ ሰው የለም ።

ቴዎድሮስ የሚለው ስሙ ከጎንደሬዋ ቆንጆ እናቱ የመጣ ሊሆን ይችላል። አባቱም ቢሆን ግዕዝን ጥርት አድርጎ የተማረ ገጣሚ ባለቅኔ ነበር ። ካሁን ገርማሞ የአይበገሬ ኢትዮጵያዊያኖቹ ክስታኔ (ሶዶ) ጉራጌ ሲሆን አገሩ እንደቡየ ይባላል። እነዚህ ክስታኔዎች እነባልቻ ሰፎን፣ እነሃብተጎርጊስ ዲነግዴን እነገብረማሪያ ጋሪን፣ እነበቀለ ወያን የወለዱ ሕዝብ ናቸው ። በቃ ያ ነው ቴዲ አፍሮ ማለት! በኢትዮጵያዊነታቸው እንከን የማይወጣላቸው የጉራጌ ጎንደሬ ፍጡር ነው ።

ቴዲ አፍሮ እጅግ እጅግ የምወዳትን የጂጂን ችግር ላይ አንድ ነገር ያደረገ ነው ሲባል ስሰማ ሲቃ ነው የተናነቀኝ ። ቴዲ አፍሮ ከመላዕክት በታች ያለ የተቀደሰ ፍጡር ነው ። በእኔ ግምትና ጸሎት ይህ ሰው ወደ 60 አመት እድሜው ሲጠጋ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ለመሆን እራሱን ማዘጋጀት ይኖርበታል ! ኢትዮጵያን ከዚህ መከራ የሚያወጣ ሰው ነው !!!



Post Reply