Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Member+
Posts: 9755
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by DefendTheTruth » 04 Dec 2022, 14:19



ይህ ታርክ (ቪዲዮዉን ተመልከቱት) እዉነት ከሆነ ይህ ግለሰብ ምን ያህል ይሁን ያን ያክል ገንዘብ የጠየቀ ቀን የምረግመዉ ኣሁን?

አልጠግብ ብለሃል ና አሁን ስያስተነፍሱህ አይከፋህ!

ቻለዉ!

Horus
Senior Member+
Posts: 30653
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by Horus » 04 Dec 2022, 15:10

አልጠግብ ባይ ሲፈሳ ያድራል ሳይሆን አልጠግብ ባይ ሲተፋ ያድራል ነው የሚባለው :lol: :oops: :lol:

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by Selam/ » 04 Dec 2022, 15:23

በፈስ ብቻ ከተገላገልከው ጥሩ ነው።
DefendTheTruth wrote:
04 Dec 2022, 14:19


ይህ ታርክ (ቪዲዮዉን ተመልከቱት) እዉነት ከሆነ ይህ ግለሰብ ምን ያህል ይሁን ያን ያክል ገንዘብ የጠየቀ ቀን የምረግመዉ ኣሁን?

አልጠግብ ብለሃል ና አሁን ስያስተነፍሱህ አይከፋህ!

ቻለዉ!

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by Selam/ » 04 Dec 2022, 15:34

በነገራችን ላይ ደጋግሞ እየተፋ እየተመላለሰ የሚጠጣ ሰካራም እንዳለ ሁሉ፣ ቀድሞ የበላውን እያስታወከ ከአዲሱ ምግብ የሚጠቀጥቅ ስግብግብ እንዳለ አይቻለሁ። በቃኝ ይኸ አቅሜ ነው፣ ልኬ ነው የሚል ትልቅ ሰው ነው ምግብም በለው፣ ገንዘብም በለው፣ ስልጣንም በለው፣ ሴክስም በለው። ጠማማ አይምሮህ ነው ከልኩ በላይ እንድትመኝ የሚያቅበዘብዝህ።
Selam/ wrote:
04 Dec 2022, 15:23
በፈስ ብቻ ከተገላገልከው ጥሩ ነው።
DefendTheTruth wrote:
04 Dec 2022, 14:19


ይህ ታርክ (ቪዲዮዉን ተመልከቱት) እዉነት ከሆነ ይህ ግለሰብ ምን ያህል ይሁን ያን ያክል ገንዘብ የጠየቀ ቀን የምረግመዉ ኣሁን?

አልጠግብ ብለሃል ና አሁን ስያስተነፍሱህ አይከፋህ!

ቻለዉ!

union
Member+
Posts: 6046
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by union » 04 Dec 2022, 21:22

ድፌንድ ዘ ፌክ

በትግርኛህ ብትለው ይሻልህ ነበር እኮ :lol:

sun
Member+
Posts: 9312
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by sun » 04 Dec 2022, 21:37

DefendTheTruth wrote:
04 Dec 2022, 14:19


ይህ ታርክ (ቪዲዮዉን ተመልከቱት) እዉነት ከሆነ ይህ ግለሰብ ምን ያህል ይሁን ያን ያክል ገንዘብ የጠየቀ ቀን የምረግመዉ ኣሁን?

አልጠግብ ብለሃል ና አሁን ስያስተነፍሱህ አይከፋህ!

ቻለዉ!
It is better to wait and see the final outcome instead of wasting time about sensational gossips. When the gossips become facts then one can pass judgements just like the courts. Right now we need comprehensive peace for all the peoples in the country and the region so that their livings and lives become positive, secure, healthy, wealthy and happy for ever to come. 8)

Selam/
Senior Member
Posts: 11549
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by Selam/ » 04 Dec 2022, 22:38

I thought you claimed that there is absolute peace in the country and there is no need to talk about the massacre of Amharas in your Oromo region. Did I miss something?
sun wrote:
04 Dec 2022, 21:37

It is better to wait and see the final outcome instead of wasting time about sensational gossips. When the gossips become facts then one can pass judgements just like the courts. Right now we need comprehensive peace for all the peoples in the country and the region so that their livings and lives become positive, secure, healthy, wealthy and happy for ever to come. 8)

Naga Tuma
Member+
Posts: 5496
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: አልጠግብ ባይ ስፈሳ ያድራል፣ አሉ ስተርቱ

Post by Naga Tuma » 05 Dec 2022, 03:55

እንደዛ የሚባል ቢሆን በየትኛዉ ሳ/ሣ ነዉ የሚፃፈዉ? ለፈገግታ ከሆነ ነዉ። ዋናዉ ጥያቄዬ ድሮ ፊደል መርጦ መጻፍ፣ ቃላት መርጦ መናገር በተለመደበት ሃገር እንዴት ነዉ ዘንግሮ ቃላት መርጦ መናገር ያቃተዉ? ሰሞኑን ዜና ዉስጥ የሰማሁኝ ቃል ሲደንቅኝ ሰንብቷል።

Post Reply