-
- Senior Member
- Posts: 12611
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ
በቀድሞ ኢሳት ውስጥ እጅግ እማደንቀውና ጥልቅ የታሪክ እውቀት ያለው የምወደው ሰው ለትንሽ ግዜ አኩርፌው ነበር ። ቅሬታዬን አንስቻለሁ! ለተወሰነ ግዜ ሁላችምን በነገሮች አቅጣጫ ተስፋ በማድረግ የተለያየ የፖለቲካ ውሳኔ አድርገናል ። ነገር ግን አበቅቴ ወቅቱን አይስትም ። አዋቂ ሰው ጥሩ ነገር እንደሚያውቅ ሁሉ ስህተቱንም ያውቃል ፣ ያርማል ። ፋሲል የኔአለም የብልጽግናን እብሪት ከሚያስተነፍሱት ሰዎች አንዱ ነው ! ዬንጣቢ ብዬዋለሁ!!!
-
- Member
- Posts: 2013
- Joined: 03 Jun 2021, 00:14
Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ
I agree with Horus that when misled people are awakened, we should encourage them to use their influence to cause changes for the better.
-
- Senior Member
- Posts: 12611
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ
Dictatorship is a political system in which competition for support is. Abiy Ahmed bought the current ESAT members, but Fassil has not received his pay for the past 4 months and this was too much for him to handle it.Now he is venting his frustration and anger towards Prosperity party because of money. Principles and ethics cannot be bought with money and Fassil has none of them.
-
- Senior Member
- Posts: 12452
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ
ፋሲል የኔአለም የዓብይን አር ብላ ቢባል በፍቅር እየጣፈጠው የሚበላ ቁጥር አንድ ውታፍ ነቃይ ነው። የዓብይ አር ቀጥኖ በጠጥ ቢሆንም ይህ ጭቃ ሰው አይከዳም።
-
- Member
- Posts: 2826
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ
Educator,
If the 85% of PP leadership has to go so is Abiye.
Is he really awakened? Look, Fasil is demanding the removal of 85% of PP leadership by Abiye Ahmed. PP is Abiye’s baby. If 85% of the PP leadership is rotten, so is Abiye Ahmed. It is the most despicable or dishonest way of exonerating Abiye Ahmed, the creator of PP, from responsibility.when misled people are awakened, we should encourage them to use their influence to cause changes for the better.
If the 85% of PP leadership has to go so is Abiye.