Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 30653
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ

Post by Horus » 29 Nov 2022, 18:26

በቀድሞ ኢሳት ውስጥ እጅግ እማደንቀውና ጥልቅ የታሪክ እውቀት ያለው የምወደው ሰው ለትንሽ ግዜ አኩርፌው ነበር ። ቅሬታዬን አንስቻለሁ! ለተወሰነ ግዜ ሁላችምን በነገሮች አቅጣጫ ተስፋ በማድረግ የተለያየ የፖለቲካ ውሳኔ አድርገናል ። ነገር ግን አበቅቴ ወቅቱን አይስትም ። አዋቂ ሰው ጥሩ ነገር እንደሚያውቅ ሁሉ ስህተቱንም ያውቃል ፣ ያርማል ። ፋሲል የኔአለም የብልጽግናን እብሪት ከሚያስተነፍሱት ሰዎች አንዱ ነው ! ዬንጣቢ ብዬዋለሁ!!!

Educator
Member
Posts: 1968
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ

Post by Educator » 29 Nov 2022, 19:17

I agree with Horus that when misled people are awakened, we should encourage them to use their influence to cause changes for the better.

Thomas H
Senior Member
Posts: 12530
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ

Post by Thomas H » 29 Nov 2022, 20:12

Dictatorship is a political system in which competition for support is. Abiy Ahmed bought the current ESAT members, but Fassil has not received his pay for the past 4 months and this was too much for him to handle it.Now he is venting his frustration and anger towards Prosperity party because of money. Principles and ethics cannot be bought with money and Fassil has none of them.

Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ

Post by Misraq » 29 Nov 2022, 22:12

ፋሲል የኔአለም የዓብይን አር ብላ ቢባል በፍቅር እየጣፈጠው የሚበላ ቁጥር አንድ ውታፍ ነቃይ ነው። የዓብይ አር ቀጥኖ በጠጥ ቢሆንም ይህ ጭቃ ሰው አይከዳም።

Right
Member
Posts: 2724
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የዓብይ አህመድ ውታፍ ነቃይ የነበረው የኢሳቱ መሃይሙ ፋሲል የኔዓለም ብልፅግናን ከዳ

Post by Right » 30 Nov 2022, 00:25

Educator,
when misled people are awakened, we should encourage them to use their influence to cause changes for the better.
Is he really awakened? Look, Fasil is demanding the removal of 85% of PP leadership by Abiye Ahmed. PP is Abiye’s baby. If 85% of the PP leadership is rotten, so is Abiye Ahmed. It is the most despicable or dishonest way of exonerating Abiye Ahmed, the creator of PP, from responsibility.
If the 85% of PP leadership has to go so is Abiye.

Post Reply