Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30835
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የወቅቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሃይሎች አሰላለፍ (The Crisis of Oromo Ethnocracy!)

Post by Horus » 30 Nov 2022, 01:20

selam,
የዚህ ንትርክ መቀጠል ጥሩ አድርጎ ዲፋይን ስለሚያደርገው ቢቀጥል ግድ የለኝም ። የዛሬ 20 አመት በፊት ብዙ አይነት የፖለቲካ ኮንሴፕት ውዥንብሮች ነበሩ ። ወያኔዎች የስርዓቱ ካራክተር (the character of the state) ምን ሊሆን እንደ ሚችል የስዊዘርላንድ ፣ የሰሜን አውሮፓ ትናንሽ አገሮች በመጠቃቀስ ዴሞክራቲክ ካራክተር ሊሰጡት ብዙ ይሞክሩ ነበር ።

ያኔ ነው ከፖለቲካ ቲኦራይዜሽን ባህል የወጣን አክቲቪስቶች የኢትዮጵያ መንግስት ጸባይ ምን አይነት ነው? What is the character of the Ethiopian state? የሚለውን መሰረታዊ ጥያቄና ውይይት ያነሳለው? መንግስት ደሞ ቅርጽ አለው ። ያ the form of the state ይባላል ። ለምሳሌ ፓርላማዊ፣ ፕሬዚዳንታዊ ወዘተ።

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሲስተም በግለሰብ ዜጋዎች ፈቃድና አንድ ሰው አንድ ድምጽ በሚባለው በዴሞስ (ተራ ዜጋ) ምርጫ ካልቆመና የህይልና ስልጣን ምንጩ የነዚህ ግለሰብ ዜጋዎች ፈቃድ ካልሆነ ምን ላይ ነው የነመለሰ ትግሬዎች አገዛዝ የቆመው የሚለው ሪሰርስ ሳደርግ ነው ዴሞ .. ክራቲ .. ኤትኖ .. ክራቲ የሚባሉት የግሪክ ቃላት የፖለቲካ አንጎሌ ውስጥ የገቡት ።

የነመለስ የመግዛት ስልጣን መነጨ ያሉን ከብሄራቸው (ከጎሳቸው ፈቃድ) ነው ስላሉን እኔ በቀጥታ ኤትኖክራሲ (rule by ethnic group) ፎርሙሌት አድርጌ ቃሉን ፍለጋ ጀመርኩ ። ኢንተርኔት ሰርች እንደ ዛሬ ጮማ አልነበረም ። ብዙ ጽሁፎች ዲጂታይዘድ ስላልነበሩ ያኔ የሚገኘው መጻህፍትና የማጋዚን አርቲክሎች ነበሩ ።

እኔ ቃሉን ጥቅም ላይ ያገኘሁት እስራኤል ውስጥ ነው ። እስራኤል አንድ ጎሳ ስለሆኑ እነሱ የአንድ ጎሳ መንግስት ዴሞክራቲክ ሲስተም እንዴት ሊያቋቅም እንደ ሚችል ነው የተጠቀሙበት ። እንዲያውም በኋላ የእስራኤል ኤትኖክራሲ ማለቱን ትተው ኤትኒክ ዴሞክርሲ ነው የነሱን መንግስት የሚሉት ። ስለዚህ በአለም አይ የኢትዮጵያን ኤትኖክራሲ የሚመስል ስርዓት የለም ።

እኔ የኢትዮጵያ ኤትኖክራሲ ስል አንድ ጎሳ ለራሱ ያቆመው መንግስት እንዴት ዴሞክራሲ እንደ ሚሆን አይደለም የምለው ። አንድ ጎሳ መንግስት ሆኖ እንዴት የራሱን ጎሳ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ጎሳዎችን አለፈቃዳችደው እንዴት በሃይል እንደ ሚገዛና ያም ስርዓት እንዴት የዜጋ ዴሞክራሲን ቀጥተኛ ተጻራሪ እንደ ሆነ የሚሰይምና የሚገልጽ የፖለቲካ ጽንሰ ሃሳብ ነው ።

ይህ ነው የእኛ ኤትኖክራሲ ትክክለኛ ዴፊኒሽን። አንድ ቃል በራሱ ዝም ብሎ ምልክት ነው ። የዚያ ቃል ወይም ምልክት ፋይዳ ተለይቶ ተቆጥሮ የሚሰጠው ትርጉም ነው ። ያንን ነው እኔ ጀመርኩት ያልኩት እንጂ ዴሞ የሚለውን የግሪክ ቃል፣ ክራቲ (ሃይል ማለት ነው) የሚለውን የግሪክ ቃል ፈጠርኩ አላልኩም ።

ይህም ሆነ ይህው ዛሬ በኢትዮጵያ ስለተንሰራፋው የኦሮሞ ኤትኖክራሲ ቁልጭ ባለ ኮንሴፕት ለመወያየት በቅተናል !! ያ ነው ዋናው ቁም ነገር !

Selam/
Senior Member
Posts: 11789
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የወቅቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሃይሎች አሰላለፍ (The Crisis of Oromo Ethnocracy!)

Post by Selam/ » 30 Nov 2022, 09:25

Horus - I read about the use of the term ‘Ethnocracy’ many years ago, both in local & international applications. You might have been the one who used it first in Ethiopian context. But since you can’t substantiate your claim & I don’t have any proof to dispute it, it’s a waste of time to continue this conversation but I really appreciate your clarifications. So long!

Horus wrote:
30 Nov 2022, 01:20
selam,
የዚህ ንትርክ መቀጠል ጥሩ አድርጎ ዲፋይን ስለሚያደርገው ቢቀጥል ግድ የለኝም ። የዛሬ 20 አመት በፊት ብዙ አይነት የፖለቲካ ኮንሴፕት ውዥንብሮች ነበሩ ። ወያኔዎች የስርዓቱ ካራክተር (the character of the state) ምን ሊሆን እንደ ሚችል የስዊዘርላንድ ፣ የሰሜን አውሮፓ ትናንሽ አገሮች በመጠቃቀስ ዴሞክራቲክ ካራክተር ሊሰጡት ብዙ ይሞክሩ ነበር ።

ያኔ ነው ከፖለቲካ ቲኦራይዜሽን ባህል የወጣን አክቲቪስቶች የኢትዮጵያ መንግስት ጸባይ ምን አይነት ነው? What is the character of the Ethiopian state? የሚለውን መሰረታዊ ጥያቄና ውይይት ያነሳለው? መንግስት ደሞ ቅርጽ አለው ። ያ the form of the state ይባላል ። ለምሳሌ ፓርላማዊ፣ ፕሬዚዳንታዊ ወዘተ።

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሲስተም በግለሰብ ዜጋዎች ፈቃድና አንድ ሰው አንድ ድምጽ በሚባለው በዴሞስ (ተራ ዜጋ) ምርጫ ካልቆመና የህይልና ስልጣን ምንጩ የነዚህ ግለሰብ ዜጋዎች ፈቃድ ካልሆነ ምን ላይ ነው የነመለሰ ትግሬዎች አገዛዝ የቆመው የሚለው ሪሰርስ ሳደርግ ነው ዴሞ .. ክራቲ .. ኤትኖ .. ክራቲ የሚባሉት የግሪክ ቃላት የፖለቲካ አንጎሌ ውስጥ የገቡት ።

የነመለስ የመግዛት ስልጣን መነጨ ያሉን ከብሄራቸው (ከጎሳቸው ፈቃድ) ነው ስላሉን እኔ በቀጥታ ኤትኖክራሲ (rule by ethnic group) ፎርሙሌት አድርጌ ቃሉን ፍለጋ ጀመርኩ ። ኢንተርኔት ሰርች እንደ ዛሬ ጮማ አልነበረም ። ብዙ ጽሁፎች ዲጂታይዘድ ስላልነበሩ ያኔ የሚገኘው መጻህፍትና የማጋዚን አርቲክሎች ነበሩ ።

እኔ ቃሉን ጥቅም ላይ ያገኘሁት እስራኤል ውስጥ ነው ። እስራኤል አንድ ጎሳ ስለሆኑ እነሱ የአንድ ጎሳ መንግስት ዴሞክራቲክ ሲስተም እንዴት ሊያቋቅም እንደ ሚችል ነው የተጠቀሙበት ። እንዲያውም በኋላ የእስራኤል ኤትኖክራሲ ማለቱን ትተው ኤትኒክ ዴሞክርሲ ነው የነሱን መንግስት የሚሉት ። ስለዚህ በአለም አይ የኢትዮጵያን ኤትኖክራሲ የሚመስል ስርዓት የለም ።

እኔ የኢትዮጵያ ኤትኖክራሲ ስል አንድ ጎሳ ለራሱ ያቆመው መንግስት እንዴት ዴሞክራሲ እንደ ሚሆን አይደለም የምለው ። አንድ ጎሳ መንግስት ሆኖ እንዴት የራሱን ጎሳ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ጎሳዎችን አለፈቃዳችደው እንዴት በሃይል እንደ ሚገዛና ያም ስርዓት እንዴት የዜጋ ዴሞክራሲን ቀጥተኛ ተጻራሪ እንደ ሆነ የሚሰይምና የሚገልጽ የፖለቲካ ጽንሰ ሃሳብ ነው ።

ይህ ነው የእኛ ኤትኖክራሲ ትክክለኛ ዴፊኒሽን። አንድ ቃል በራሱ ዝም ብሎ ምልክት ነው ። የዚያ ቃል ወይም ምልክት ፋይዳ ተለይቶ ተቆጥሮ የሚሰጠው ትርጉም ነው ። ያንን ነው እኔ ጀመርኩት ያልኩት እንጂ ዴሞ የሚለውን የግሪክ ቃል፣ ክራቲ (ሃይል ማለት ነው) የሚለውን የግሪክ ቃል ፈጠርኩ አላልኩም ።

ይህም ሆነ ይህው ዛሬ በኢትዮጵያ ስለተንሰራፋው የኦሮሞ ኤትኖክራሲ ቁልጭ ባለ ኮንሴፕት ለመወያየት በቅተናል !! ያ ነው ዋናው ቁም ነገር !


Horus
Senior Member+
Posts: 30835
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የወቅቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሃይሎች አሰላለፍ (The Crisis of Oromo Ethnocracy!)

Post by Horus » 30 Nov 2022, 15:33

ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተናወጠ ያለው የጎሳ አምባገነን ኤትኖክራሲ ...
ትግሬ
አፋር
አማራ
ኦሮሞ
ጉራጌ
አዲሳባ
ወዘተ !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 30835
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የወቅቱ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሃይሎች አሰላለፍ (The Crisis of Oromo Ethnocracy!)

Post by Horus » 30 Nov 2022, 23:11

ፋሲል የኔአለም 85% የብልጽግና ባላት ማለት 4 ሚሊዮን በላይ ሌቦች ስለሆኑ መባረር አለባቸው አለ ። ይህ ትክክለኛ መደምደሚያ ወደ ፖለቲካ አጀንዳና መታገያ መፈክር መለወጥ አለበት ።

ብልጽግና የሚባለው የሌቦችና አምባገነኖች ቡድን ሌላው ቀርቶ የአገር አቀፍ ምክክር ኮሚሽኑን ጠልፎ የብልጽግና ቆሻሻ ዉሃ አመላላሽና የብልጽግና አንሶላ አጣቢ ሊያደርገው ሌት ተቀን እየሰራ ነው ። ይህ ሁሉ የሚሆነው በአቢይ አህመድና በኦሮሞ ተረኛ አሽከሮቹ አማካይነት ነው ። ኢትዮጵያዊያን ላገር አቀፍ እምቢተኝነት መዘጋጃቸው ግዜ ደርሷል !



Post Reply