አለማየሁ ባውዴ የተባለ የየም ጸረ ጉራጌ ፋሺስት ባስቸኳይ ከስልጣን መወገድ አለበት!
Posted: 27 Nov 2022, 22:48
አቢይ አህመድ አለማየሁ ባውዴን የመሰለ ዘረኛ ጸረ ጉራጌ የስልጣን ባለጌ ኮማንድ ፖስት አድርጎ ሊገዛ እስከ ሞከረ ድረስ ከመላ የጉራጌ ሕዝብ ጋር እርቅ የለሽ ጠብ ውስጥ እንደ ሚገባ ጥርጥር የለውም። ይህን መሰል ዘረኛ ፖሊሲ በጉራጌ ላይ የሚቀጥል ከሆነ የጉራጌ ጥያቄ ወደ አለም ድርጅቶች መቅረቡ አይቀርም ። አበሻ እንደ ሚለው የተናቀ ቁላ ያስረግዛል! የጉራጌ መብት በማንም ሹክሻክ ካድሬ ድብደባ እንደ ማይቆም የብልጽግና ሌቦች ቢያውቁት ይሻላል።