"ኢትዮጵያ የኤርትራ ደንገ ጡር እንድት ሆን አልፈልግም። ምስራቅ አፍሪካ ላይ እንዳልተፈራን፤ በአፍሪካ ደረጃ እንዳልተከበርን የማንም ጥቃቅን አነስተኛ ተቋማት መጫወቻ እንድንሆን ኣልፈልግም"
Posted: 26 Nov 2022, 20:55
"ኢትዮጵያ የኤርትራ ደንገ ጡር እንድት ሆን አልፈልግም። ሉዓላዊነት በመርህ ደረጃ ነው መያዝ ያለብን። ምስራቅ አፍሪካ ላይ እንዳልተፈራን፤ በአፍሪካ ደረጃ እንዳልተከበርን፤ የማንም ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት መጫወቻ እንድንሆን ኣልፈልግም።" ሞገስ ዘውዱ ተሾመ