Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ኢትዮጵያ የኤርትራ ደንገ ጡር እንድት ሆን አልፈልግም። ምስራቅ አፍሪካ ላይ እንዳልተፈራን፤ በአፍሪካ ደረጃ እንዳልተከበርን የማንም ጥቃቅን አነስተኛ ተቋማት መጫወቻ እንድንሆን ኣልፈልግም"

Post by sarcasm » 26 Nov 2022, 20:55

"ኢትዮጵያ የኤርትራ ደንገ ጡር እንድት ሆን አልፈልግም። ሉዓላዊነት በመርህ ደረጃ ነው መያዝ ያለብን። ምስራቅ አፍሪካ ላይ እንዳልተፈራን፤ በአፍሪካ ደረጃ እንዳልተከበርን፤ የማንም ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት መጫወቻ እንድንሆን ኣልፈልግም።" ሞገስ ዘውዱ ተሾመ