Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by sarcasm » 07 Nov 2022, 16:57

ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ማድረግ ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን። ዶ/ር ፍጹም አቻምየለህ



Abere
Senior Member
Posts: 10890
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by Abere » 07 Nov 2022, 17:10

ባአ! ባአ! ባአ!


sarcasm wrote:
07 Nov 2022, 16:57
ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ማድረግ ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን። ዶ/ር ፍጹም አቻምየለህ


Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by Assegid S. » 07 Nov 2022, 17:39

sarcasm wrote:
07 Nov 2022, 16:57
ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ማድረግ ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን። ዶ/ር ፍጹም አቻምየለህ

እኔ ይህን ስምምነት የምመለከተው፦ ኣንድ የበረሃ ተጓዠ ... መንገድ የዘጋበትን መርዘኛ እባብ በያዘው በትር ለብዙ ሰዓታት ሲፋለመው ቆይቶ፥ በስተመጫረሻ አንገቱን ቢቆርጠውም ... ከድካሙና ከውሃ ጥሙ የተነሳ መርዙን እንደጠጣ ምስኪን መንገደኛ ነው። ምሳሌው የግሌ በመሆኑ ምናልባት ለማለት የፈለኩትን ሰው ሊረዳው አይችል ይሆናል፤ ህወሃትን ግን እንኳን ደስ አለሽ ብያታለሁ።

አሁን ባለው እውነታ፦ በህወሃት የተነሳ የትግራይ ህዝብ የምድር ሲዖልን ያየ ቢሆንም፥ ከኦሮሙማው አስተዳደር ጥላቻ የተነሳ ተመልሶ ህወሃትን የማቀፍ ዕድሉ ከፍተኛ ነው። ያኔማ ... ከእንስሳው ግመል የባሰ ቂመኛ፣ ሔዋንን ካሳታት እባብ በላይ ሸረኛ ... የሆነው ህውሃት 8) ይቀጥላል

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by Abe Abraham » 07 Nov 2022, 17:59

Assegid S. wrote:
07 Nov 2022, 17:39
sarcasm wrote:
07 Nov 2022, 16:57
ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ማድረግ ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን። ዶ/ር ፍጹም አቻምየለህ

እኔ ይህን ስምምነት የምመለከተው፦ ኣንድ የበረሃ ተጓዠ ... መንገድ የዘጋበትን መርዘኛ እባብ በያዘው በትር ለብዙ ሰዓታት ሲፋለመው ቆይቶ፥ በስተመጫረሻ አንገቱን ቢቆርጠውም ... ከድካሙና ከውሃ ጥሙ የተነሳ መርዙን እንደጠጣ ምስኪን መንገደኛ ነው። ምሳሌው የግሌ በመሆኑ ምናልባት ለማለት የፈለኩትን ሰው ሊረዳው አይችል ይሆናል፤ ህወሃትን ግን እንኳን ደስ አለሽ ብያታለሁ።

አሁን ባለው እውነታ፦ በህወሃት የተነሳ የትግራይ ህዝብ የምድር ሲዖልን ያየ ቢሆንም፥ ከኦሮሙማው አስተዳደር ጥላቻ የተነሳ ተመልሶ ህወሃትን የማቀፍ ዕድሉ ከፍተኛ ነው። ያኔማ ... ከእንስሳው ግመል የባሰ ቂመኛ፣ ሔዋንን ካሳታት እባብ በላይ ሸረኛ ... የሆነው ህውሃት 8) ይቀጥላል
የጥላቻ ጉዳይ ብቻ ኣይደለም ። unconditional "we against them" tribal thinking is not based on seeking justice or hatred. ለማጥቃት ተነስ ከተባሉ ከማን የሚባለውን ጥያቄ ኣያነሱም። የህዝብ ኣቋቋም ካለህ የሃሳብ ልዩነት ሊፈጠር ትንሽ ከፍ ያለ እድል ይሰጣል ።

Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by Assegid S. » 08 Nov 2022, 08:33

Abe Abraham wrote:
07 Nov 2022, 17:59

የጥላቻ ጉዳይ ብቻ ኣይደለም ። unconditional "we against them" tribal thinking is not based on seeking justice or hatred. ለማጥቃት ተነስ ከተባሉ ከማን የሚባለውን ጥያቄ ኣያነሱም። የህዝብ ኣቋቋም ካለህ የሃሳብ ልዩነት ሊፈጠር ትንሽ ከፍ ያለ እድል ይሰጣል ።
Hello Abe Abraham; ከሓሳብህ ጋር እስማማለሁ። እኔም መዘርዝር ስላልፈለኩ በደፈናው "ጥላቻ" ብዬው አለፍኩ እንጂ ዘረኝነት፣ ቂም በቀል፣ ወዘተ ... ዘረፉ ብዙ ነው።

ኣንዳንዶች ህወሃት ወደ ሽምቅ ውጊያ ለመግባት ሰፊ ዕድል አለው ሲሉ ብሰማም በዚህ ዘመንና አሁን ባለው አካባቢያዊ geo-politics ህወሃት ያንን መንገድ ይመርጣል ብዬ ፍፁም አላስብም። እንዲያውም ከሽምቅ ይልቅ የሸምቀቆ ወጊያ ውስጥ ለመግባት ያሰበ ነው የሚመስለኝ። ማዕከላዊው መንግስት ውስጥ በመግባት፥ ማንኛውም ዜጋ የሚኖረውን መብትና አገልግሎት በመጠቀም፥ ከተጠጋና ታርጌቱን ካጠበበ ቦኃላ የተወሰኑ ባለሥልጣናትን በኣንድ ቅፅበት (ቀንና ሰዓት) ያጠፋል። እነዛ ውስን ሁለትና ሦስት ግለሰቦች ደግሞ ቀድመው የተመረጡ፣ መወገዳቸው የኢትዮጵያን ኣንድነት ሽባ ለማድረግ የሚያስችል፣ በኣስተሳሰብም ሆነ በሥልጣን ወሳኝ የሆኑ አንጓዎች ናቸው። ስለዚህ እንደ ሰኔ 22 2019 ዓይነት ክስተት በድጋሚ ለመመልከት መዘጋጀት ነው።

መልካም ቀን ወንድም Abe Abraham

Sam Ebalalehu
Member
Posts: 3639
Joined: 23 Jun 2018, 21:29

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by Sam Ebalalehu » 08 Nov 2022, 08:49

አይመስለኝም። ወያኔ የ ብሶት ውልደት ነው። በእነሱና እኛ ፖለቲካ ተወልዶ ያደገ። ያ ፓለቲካ አሁን ያረጀ ይመስለኛል። የኢትዮጵያ ችግር ድህነት ፣ የትምህርት አለማደግ፣ ከሳይንስ ጋር አለመተዋወቅ እና ሌሎች ናቸው። የኢትዮጵያ ጠላት ኢትዮጵያዊ አይደለም። ትግራይ ይህን ሀቅ የሚቀበሉ አዲስ ወጣት ፓለቲከኞች ያስፈልጋታል።

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by sarcasm » 08 Nov 2022, 15:56

Assegid S. wrote:
07 Nov 2022, 17:39
sarcasm wrote:
07 Nov 2022, 16:57
ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ማድረግ ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን። ዶ/ር ፍጹም አቻምየለህ

እኔ ይህን ስምምነት የምመለከተው፦ ኣንድ የበረሃ ተጓዠ ... መንገድ የዘጋበትን መርዘኛ እባብ በያዘው በትር ለብዙ ሰዓታት ሲፋለመው ቆይቶ፥ በስተመጫረሻ አንገቱን ቢቆርጠውም ... ከድካሙና ከውሃ ጥሙ የተነሳ መርዙን እንደጠጣ ምስኪን መንገደኛ ነው። ምሳሌው የግሌ በመሆኑ ምናልባት ለማለት የፈለኩትን ሰው ሊረዳው አይችል ይሆናል፤ ህወሃትን ግን እንኳን ደስ አለሽ ብያታለሁ።
ወንድም አሠግድ, I think አንገቱን ከቆርጠውማ ይሞታል። ሌላው አካላቱን ጎዳው ወይም ጭራው ቆረጠው መባል አለበት ምሳሌው እንዲያስኬድ።

Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by Assegid S. » 08 Nov 2022, 17:21

sarcasm wrote:
08 Nov 2022, 15:56
Assegid S. wrote:
07 Nov 2022, 17:39

እኔ ይህን ስምምነት የምመለከተው፦ ኣንድ የበረሃ ተጓዠ ... መንገድ የዘጋበትን መርዘኛ እባብ በያዘው በትር ለብዙ ሰዓታት ሲፋለመው ቆይቶ፥ በስተመጫረሻ አንገቱን ቢቆርጠውም ... ከድካሙና ከውሃ ጥሙ የተነሳ መርዙን እንደጠጣ ምስኪን መንገደኛ ነው። ምሳሌው የግሌ በመሆኑ ምናልባት ለማለት የፈለኩትን ሰው ሊረዳው አይችል ይሆናል፤ ህወሃትን ግን እንኳን ደስ አለሽ ብያታለሁ።
ወንድም አሠግድ, I think አንገቱን ከቆርጠውማ ይሞታል። ሌላው አካላቱን ጎዳው ወይም ጭራው ቆረጠው መባል አለበት ምሳሌው እንዲያስኬድ።
Hello Sarcasm; አይዞህ ህወሃት አልሞተም 8) ... እድሜ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ... ከሎጂስትክም ይሁን ከሌላ ለእኔ ግልፅ ባልሆነ ነገር ግን አስገዳጅ መስሎ ከሚሰማኝ ምክንያት በመነሳት በመጀመሪያው ዙር ጦርነት የኣንድ ሳምንት ዕድሜ ኣራዝመውለት የነበረ ቢሆንም፤ በኣሁኑ ግን ምናልባትም ለዘመናት የሚሆን እስትንፋስ ቸረውታል። ለምን? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ቀላል የሚሆነው ለPP ደጋፊዎች ነው፤ ምክንያቱም ህወሃትን ከደብረብርሃን የመለሰችው ኣሜሪካ ... እኛንም ከመቀሌ ወይንም ከደቡብ አፍሪካ መልሳን ነው ብለው ለማሳበብ ስለሚቻላቸው።

በተረፈ፦ አስተያየትህ ትክክል ነው፤ ተቀብያለሁ። ለእርምቱም በጣም አመሰግናለሁ። ግን ምን እንበለው? ጭራ ወይስ ጅራት? Just kidding. ከዚህ ቦኃላ አንባቢ ከተሳሳተው የእኔ አገላለፅ ይልቅ በኣንተ እርምት መሠረት እንዲያነበው ከይቅርታ ጋር ኣደራ እላለሁ።

Stay safe, Sarcasm Hawey.


sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by sarcasm » 28 Nov 2022, 21:15

sarcasm wrote:
07 Nov 2022, 16:57
ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ማድረግ ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን። ዶ/ር ፍጹም አቻምየለህ

Dr Fitsum had been calling for negotiations for a really long time. I remember posting another interview last year.

TGAA
Member+
Posts: 5598
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by TGAA » 28 Nov 2022, 22:00

The very essence of Weyane is an anti-Ethiopia. As a minority, it can't get the loot it got addicted to by playing proportionally to its demographic representation. A democratic federal structure implemented in democratic countries doesn't suit this parasitic group. Now its hopes of hopes is that the mogassas will make it a junior partner so that it can collect the crumbs by serving as mercenarie. That is a pipedream but nevertheless, it is a dream of sort. Ethiopians have developed an antidote to weyanee shenanigans there will be no trick weyanes have left to pull out of their sleeves. Weyane is spent force for all practical purposes. Ethiopians are reconciled with themselves to let weyane rule Tigray as long as the Tigrian people want it. Ethiopians will make sure that it is contained within and that its tentacles are neutered in the rest of Ethiopia. Then Watch as "Til Death Do Us Part" unfolds.

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "ወያኔ የምንቃወም ሰዎች ከራሳችን ጋር reconcile ያለብን፤ ወያኔ ትግራይ ውስጥ ቦታ አለው፤ ወደፊትም ቦታ ይኖረዋል። ወደድንም ጠላንም ከዚህ reality ጋር መኖር አለብን።"

Post by sarcasm » 29 Nov 2022, 09:12

"አሁን የሚያስፈልገው ሃቁን ተቀብሎ መዋጥ ነው። አክብረን ተከባብረን እናውራ ከሚለው ፈቃድኝነቱ ይጀምራል።" ስዩም ተሾመ


Post Reply