-
- Member
- Posts: 3743
- Joined: 28 Dec 2014, 21:18
AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
TPLF wanted session of hostilities ASAP, involvement of international actors and guarantors alongside AU and guarantee for the safety of its negotiation team among others.
AU today released a statement but none of TPLF's concerns were mentioned let alone addressed. TPLF's clarification requests were all ignored. This made some Tigreans and TPLF supporters very angry.
AU today released a statement but none of TPLF's concerns were mentioned let alone addressed. TPLF's clarification requests were all ignored. This made some Tigreans and TPLF supporters very angry.
-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
ሶስቱም ጥያቄዎች AU ሊመልሰው የሚችለው አይደለም። ውይይቱ በሚካሄድበት ወቅት የኢትዮጵያ መንግሥት TPLF እንደጠየቀው ጦርነቱን እንዲያቆም ሊጠየቅ ይችላል። ውሳኔው ግን የኢትዮጵያ መንግሥት ነው።
ሁለተኛው ጥያቄ ለ AU ስድብ ነው። እናንተን አናምንም ኢንተርናሽናል ታዛቢዎች ለተደራዳሪዎቻቸው ደህንነት ዋስትና የሚሰጡ እንፈልጋለን ነው። ማንን ነው ለደህነታቸው የሚፈሩት ? ለደህንነታቸውስ ዋስተና ለመስጠት ማን ይፈርማል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ደቡብ አፉሪካ ውስጥ የእነሱን ተደራዳሪ ማሰር እንደማይችል ያውቃሉ።
ጎበዝ እነዚህ ሰዎች የሆነ ነገር ያጨሳሉ። ምንም የሚያስቡት አይጥምም።
ሁለተኛው ጥያቄ ለ AU ስድብ ነው። እናንተን አናምንም ኢንተርናሽናል ታዛቢዎች ለተደራዳሪዎቻቸው ደህንነት ዋስትና የሚሰጡ እንፈልጋለን ነው። ማንን ነው ለደህነታቸው የሚፈሩት ? ለደህንነታቸውስ ዋስተና ለመስጠት ማን ይፈርማል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ደቡብ አፉሪካ ውስጥ የእነሱን ተደራዳሪ ማሰር እንደማይችል ያውቃሉ።
ጎበዝ እነዚህ ሰዎች የሆነ ነገር ያጨሳሉ። ምንም የሚያስቡት አይጥምም።
-
- Member+
- Posts: 9193
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
የሁለት ውታፍ ነቃዮች ወግ
Thank you both for the laugh lol
Thank you both for the laugh lol
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
"የአፍሪካ ሕብረት ይዞት የወጣው እንደ ቀልድ ነው ያየሁት፤ ብዙ አስቂኝ ጉዳዮች አሉት . . . በጣም የገረመኝ October 8 Sunday ነው የሚለው፤
October 8 ደግሞ Sunday አይደለም . . . "
October 8 ደግሞ Sunday አይደለም . . . "
-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
Eden የመኖች የመለስ ዘመዶች እንዳያደራድሩን ለራሳቸውም ሰላም ካጡ ሰነበቱ። ምርጫ የለም የ አፍሪካኖችን ችግር አፍሪካኖች ናቸው መፍታት ያለባቸው መፈታት ከቻለ። ግን አታስቢ። ነገሩ የሚቋጨው በድርድር አይደለም።
-
- Member+
- Posts: 6796
- Joined: 19 Oct 2017, 11:19
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
Low iq weyanes make me laugh
Can you believe these idiots used to lead Ethiopia. Ethiopians must be feeling very relieved they're being led by 3rd graders from the mountains of adwa.
Can you believe these idiots used to lead Ethiopia. Ethiopians must be feeling very relieved they're being led by 3rd graders from the mountains of adwa.
-
- Member+
- Posts: 5732
- Joined: 25 Apr 2010, 19:14
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
The AU statement omitted the name Tigray in stark contrast to the Western media reporting that portrays the war as a conflict between Ethiopia and Tigray by elevating the tiny Kilil of Tigray to a state status, hence feeding the TPLF terrorists a steady diet of lies to fatten them up for the slaughter.
-
- Member+
- Posts: 9193
- Joined: 15 Jan 2009, 14:09
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
ወይ ጉዴ፣
ያራት ኪሎ ውታፍ ነቃዮች በአዲ ሃሎ ውታፍ ነቃዮች ሲታገዙ ማየት እንዴት እንደሚያስቅ
ለውታፍ ነቀላም መተጋገዝ አስፈለገ lol
ያራት ኪሎ ውታፍ ነቃዮች በአዲ ሃሎ ውታፍ ነቃዮች ሲታገዙ ማየት እንዴት እንደሚያስቅ
ለውታፍ ነቀላም መተጋገዝ አስፈለገ lol
-
- Senior Member+
- Posts: 20403
- Joined: 15 Apr 2009, 10:50
-
- Senior Member+
- Posts: 30652
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
የአፍሪካ መግለጫ በአንድ ነገር አልተመቸኝም ። አንድም ቦታ የኢትዮጵያን መንግስት በስም አይጠቅስም ይህም ይሆነ ትህነግ ፣ የትግሬ ጦር፣ ወይም የትግሬ መንግስት ላለማለት ነው ። ይህ በፍጹም ትክክል አይደለም ። "the twp parties' ነው የሚላቸው ። እሺ አሁን የኢትዮፌዴራል መንግስት ከማን ጋር ነው ድርድር የሚያደርገው ።
(1) የኢትዮጵያ መንግስት ድርድር የሚያደረገው ከትግሬ መንግስት ጋር ከሆነ ዛሬ ላይ ህጋዊ የትግሬ መንግስት አለ ወይ? በሕገ ወጥ ምርጫ አይደለም ወይ ደብሬ ፕሪዚዳንት የሆነው?
(2) ከትህነግ ጋር ከሆነ ብልጽግ ና ከመጣ በኋላ ትህነግ የሚባል ህጋዊ ፓርቲ በምርጫ ቦርድ የተመዘገበ ፓርቲ በኢትዮጵያ አለው ወይ?
(3) ድርድሩ ከትግሬ ጦር ጋር ከሆነ ይህ የጎሬላ ሪቤል ቡድን ስለሆነ እንዴት ከዚትዮጵያ መንግስት እኩል 'ዘ ቱ ፓርቴስ ' የሚል የተደራዳሪነት እስታተስ ይሰጣቸዋል?
እናም ይህ ከኢትዮጵያ ጋር ድርድር የሚያደርገው የትግሬ ቡድን ምን ስልጣን አለው? ስምምነት ቢደረገስ ለዚህ ስምምነት ተጠያቂ የሚያደርገው ምን ህጋዊነት አለው?
እንዴት ተብሎ ነው ኢትዮጵያ ስም የለሽ ተደራዳሪ ፓርቲ የሚለውን ስም የተቀበለውችው?
ከዚያ በተረፈ አንድ ነገር ልበል !!!
በጦርነት የተሸነፈ ቡድን በድርድር ትሪቲ አያሸንፍም ። ከጦርነት በኋላ የሚደረግ ድርድር ሁልግዜ የጦርነቱን ውጤት በወረቀት ላይ አስፍሮም ወደ ስምምነት መለወጥ ነው አላማው! ማለትም ኢትዮጵያ ትክክለኛ ተደራዳሪዎች ካሏት ማለት ነው ። አንድ ቡድን ወይም አገር በጦርነቱ ወስጥ ያላገኘውን ሚዛን በድህረ ጦርነት ድርድር ሊያገኝ አይችልም! የፖለቲካ ሎጂክ ይቃረናል!
እና ትህነግ ምንም አይነት የተለየ ድርሻ ሊያገኝ አይችልም! ወልቃይትና ራያን በጦር መያዝ አልቻለም፣ አሁን በድርድር ወልቃትና ራያ ሲሰጠው አይችልም።
እናሳ ምንድን ነው የዚህ ድርድር ፋይዳ ለትግሬ? መብራትና ዉሃ ማስገባት ነው በቃ!
(1) የኢትዮጵያ መንግስት ድርድር የሚያደረገው ከትግሬ መንግስት ጋር ከሆነ ዛሬ ላይ ህጋዊ የትግሬ መንግስት አለ ወይ? በሕገ ወጥ ምርጫ አይደለም ወይ ደብሬ ፕሪዚዳንት የሆነው?
(2) ከትህነግ ጋር ከሆነ ብልጽግ ና ከመጣ በኋላ ትህነግ የሚባል ህጋዊ ፓርቲ በምርጫ ቦርድ የተመዘገበ ፓርቲ በኢትዮጵያ አለው ወይ?
(3) ድርድሩ ከትግሬ ጦር ጋር ከሆነ ይህ የጎሬላ ሪቤል ቡድን ስለሆነ እንዴት ከዚትዮጵያ መንግስት እኩል 'ዘ ቱ ፓርቴስ ' የሚል የተደራዳሪነት እስታተስ ይሰጣቸዋል?
እናም ይህ ከኢትዮጵያ ጋር ድርድር የሚያደርገው የትግሬ ቡድን ምን ስልጣን አለው? ስምምነት ቢደረገስ ለዚህ ስምምነት ተጠያቂ የሚያደርገው ምን ህጋዊነት አለው?
እንዴት ተብሎ ነው ኢትዮጵያ ስም የለሽ ተደራዳሪ ፓርቲ የሚለውን ስም የተቀበለውችው?
ከዚያ በተረፈ አንድ ነገር ልበል !!!
በጦርነት የተሸነፈ ቡድን በድርድር ትሪቲ አያሸንፍም ። ከጦርነት በኋላ የሚደረግ ድርድር ሁልግዜ የጦርነቱን ውጤት በወረቀት ላይ አስፍሮም ወደ ስምምነት መለወጥ ነው አላማው! ማለትም ኢትዮጵያ ትክክለኛ ተደራዳሪዎች ካሏት ማለት ነው ። አንድ ቡድን ወይም አገር በጦርነቱ ወስጥ ያላገኘውን ሚዛን በድህረ ጦርነት ድርድር ሊያገኝ አይችልም! የፖለቲካ ሎጂክ ይቃረናል!
እና ትህነግ ምንም አይነት የተለየ ድርሻ ሊያገኝ አይችልም! ወልቃይትና ራያን በጦር መያዝ አልቻለም፣ አሁን በድርድር ወልቃትና ራያ ሲሰጠው አይችልም።
እናሳ ምንድን ነው የዚህ ድርድር ፋይዳ ለትግሬ? መብራትና ዉሃ ማስገባት ነው በቃ!
-
- Member
- Posts: 1400
- Joined: 05 Dec 2014, 11:35
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
no one respects losers
-
- Member
- Posts: 3639
- Joined: 23 Jun 2018, 21:29
Re: AU released a statement, ignores all clarification requests of TPLF
In this dicussion Horus has nailed it. ድርድር ለማድረግ ተደራዳሪዎቹ ህጋዊ ቁመና ሊኖራቸው የግድ ነው። Horus በ ትክክል እንዳስቀመጠው TPLF ህጋዊ ቁመና የለውም። ያ የትላንት Herman Cohen's tweet እንድናስታውስ ያስገድደናል።