1. እምዬ ሚኒሊክ ለአባጅፋር ዘመዶችህን አትሽጥ ብሎ የፃፈው ደብዳቤ::
2. የወረሞ ሴቶች ቁ ላ ተቆርጦ ካልመጣልን አናገባም በማለታቸውወንዱ ውሮሞ ተሰልቦ ሊያልቅ ሲል ሴቶችን ተው ዝም ብላችሁ አግቡቢል እምቢ አሉ::በሉ እንግዲያውስ መቆረጥ እንዴት እንደሚያም እዩት ብሎ ቆርጧቸዋል::እምዬ ሚኒሊክም ተው ብሎ አስትቶታል::
-
- Member+
- Posts: 9127
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: ወሮሞን የሸጠው አባጅፋር ጡት የቆረጠው ጎበና ማስረጃ
ኣባ ጂፋር ኣባቱ የመሰለኝ ከፓኪስታን ወይመ ከኣረብ ነው። ይህ ጥናት ያስፈልገዋል ለምን ከውጭ የመጣ፣ ከውጭ የተዳቀለ ባንዳ ሊሆን ስለሚችል። ፎቶ ኣይቻለሁ የኣባ ጅፋር ልጅ ከግራዚያኒ ጋር ዕጅ ነስቷል፣ ኣብሮም ሳይሰራ ኣይቀርም። በኢትዮዽያ ውስጥም የበላይ ለመሆን በዘመነ መሳፍንት ግዜ ኦሮሞዎችንና ጉራጌዎችን በተለይ ጉራጌዎች መለከ መልካም ስለነበሩ ለኣረብ በጥሩ ዋጋ ይሸጡ ነበር። ኣፄ ሚኒሊክም ኢትዮዽያን ካዳኑ በሗላ፣ ኣባ ጂፋርን ሰውን ለባርነት ኣትሽጥ ካሉት በሗላ በምህረት ለቀቋቸው። ዕንግዲህ ምን ኣይነት መህረተኛና ከጊዜያቸው ቀድመው ዕንደሔዱ ነው የሚያመለክተው ኣፄ ሚኒሊክ።
የሚያሳስበው፣ ዶር ኣብይ የተመረጠው ከጅማ ምናልባት የዛን ዘመን ኣባ ጅፋርን ዕንደገና ለማንገስ ይሆናል። በበጎነት ዕንዲመራ ተስፋ ኣደርጋለሁ ግን መሪ ዕንዲሆንም ምናልባትም በኢትዮዽያ ጠላቶቸ ከተመረጠ፣ ኢትዮዽያ ኣሁንም ከ ህዋሃት በሗላ ኣደጋ ላይ ትሆናለች ማለት ነው። ዖነግ ለምን ኢትዮዽያ ውስጥ ዕንደገባና ዕንደፈለገው ዕንዲገድል ከህዋሃት ጋር ሆኖ ለምን ዕንደተፈቀደለት ራሱ ጥሩ ምልክት ኣይደለም። ህዋህትም ቢሸነፍም፣ በውስጥ ለውስጥ ከሆነት ጋር መስራቱን ይቀጥላል።
የሚያሳስበው፣ ዶር ኣብይ የተመረጠው ከጅማ ምናልባት የዛን ዘመን ኣባ ጅፋርን ዕንደገና ለማንገስ ይሆናል። በበጎነት ዕንዲመራ ተስፋ ኣደርጋለሁ ግን መሪ ዕንዲሆንም ምናልባትም በኢትዮዽያ ጠላቶቸ ከተመረጠ፣ ኢትዮዽያ ኣሁንም ከ ህዋሃት በሗላ ኣደጋ ላይ ትሆናለች ማለት ነው። ዖነግ ለምን ኢትዮዽያ ውስጥ ዕንደገባና ዕንደፈለገው ዕንዲገድል ከህዋሃት ጋር ሆኖ ለምን ዕንደተፈቀደለት ራሱ ጥሩ ምልክት ኣይደለም። ህዋህትም ቢሸነፍም፣ በውስጥ ለውስጥ ከሆነት ጋር መስራቱን ይቀጥላል።
-
- Member+
- Posts: 9127
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: ወሮሞን የሸጠው አባጅፋር ጡት የቆረጠው ጎበና ማስረጃ
Gobena did not do anything, l know you want to benefit by attacking the hero Oromos who fought against Colonialism.