Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10891
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

እንኳን ለግሼን ደርብረ ከርቤ የመስቀል በዓል አደረሳችሁ- መላው ክርስቲያን ምዕምን። 1.5 ሚልዮን ምዕምን በድምቀት ዛሬ አምባሰል ግሼን ላይ..በረከታቸው ከሁላችን ጋር ይሁን።

Post by Abere » 01 Oct 2022, 12:59

እንኳን ለግሼን ደርብረ ከርቤ የመስቀል በዓል አደረሳችሁ- መላው ክርስቲያን ምዕምን። 1.5 ሚልዮን ምዕምን በድምቀት ዛሬ አምባሰል ግሼን ላይ..በረከታቸው ከሁላችን ጋር ይሁን።

አንብር መስቀልየ በዲበ መስቀል (መስቀሌን በመስቀለኛ ቦታ አኑር) ብሎ እግዚአብሄር ለኢትዮጵያዊ ንጉስ በራዕይ በተገለጸለት መሰረት የክርስቶስ ግማደ መስቀሉ በእግዚዘብሄር ፈቃድ እስከ አሁን በወሎ አምባሰል ግሸን ማርያም ይገኛል። ኢትዮጵያዊያን ኦርቶዶክስ ምዕምን በሰፊው አመታዊ ክበረ ንግስ ከሚያደርግባቸው ቅዱስ ቦታዎች ከላሊበላ እና አክሱም መካከል አንዱ ነው።