Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

ግርምቢጥ!

Post by sarcasm » 01 Oct 2022, 10:03

ግርምቢጥ!
1. የአማራ ክልል ተወላጅ ወደ አዲስ አበባ እንዳንገባ መንገድ ላይ ተከለከልን ይላል : እንዲሁም ዜጎች ኦሮሚያ ላይ በኦህዴድ ብልፅግና "ዘር ተኮር ጥቃት ተፈፀመባቸው" ተብሎ ይለቀሳል::
2. የፋኖ መሪዎች የሚሞቱት ግን ከትግራይ ሰራዊት ጋር ውጊያ ገጥመው ነው::