Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 33103
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

^^^(((JUST IN)))^^^:Etaf Keeps Bombing Terrorist-Tplf In Raya & Terrorist-Tplf Kill Each Other!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 25 Sep 2022, 12:23

Natnael Mekonnen

ጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ጥምር ጦሩ ለሀገሩ ልዖላዊነትና ለሕዝቡ ነፃነት ሽብርተኛዉ ህወሓትን የመደምሰስ ተጋድሎዉን አጠናክሮ ቀጥሏል።
ሰራዊቱና ጥምር ጦሩ በራያ ግንባር እያደረገ ባለዉ ተጋድሎ በራያ ቆቦ ጨፌ መንደር 028 ገደባ ቀበሌ የነበሩ የቡድኑ በርካታ ታጣቂዎች ለመሸሽ ከአካባቢው ሲወጡ ሌሎች ታጣቂዎች መውጣት የለብንም በማለት እርስ በርስ ባደረጉት የተኩስ ልዉዉጥ በርካት ታጣቂዎች መገደላቸው ታውቋል።