-
- Member
- Posts: 936
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው
ህምምምም ... ህወሃት እስከ 1983 ዓ ም ድረስ ... ለዘመናት ከሻቢያ ጋር ወግኖ ሲወጋን ... እኛም ኢትዮዽያዊ ሳይሆን ጀርመናውያን ነበርን ማለት ነዋ?
-
- Senior Member
- Posts: 10186
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው
ኤርትራውያን እስከ 1985 ዓ ም ድረስ ኢትዮጵያውያን አልነበሩምን?Assegid S. wrote: ↑25 Sep 2022, 08:12ህምምምም ... ህወሃት እስከ 1983 ዓ ም ድረስ ... ለዘመናት ከሻቢያ ጋር ወግኖ ሲወጋን ... እኛም ኢትዮዽያዊ ሳይሆን ጀርመናውያን ነበርን ማለት ነዋ?
-
- Member
- Posts: 936
- Joined: 11 Aug 2013, 07:11
- Contact:
Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው
That's a good n logical question, Sarcasm. ኣጭር መልስ ለመስጠት ... እኔ በግሌ ኤርትራውያኖች (not EPLF) ኢትዮዽያዊ ነበሩ ብቻ ሳይሆን ፈቅደው ከወደዱ አሁንም ናቸው ብዬ አምናለሁ። EPLF ግን ሲዋጋ "ኢትዮዽያውያን አይደለንም" የሚል መርሕ ይዞ ነበር። ይህንን በሚገባ የሚያውቅና ኢትዮዽያዊ ነኝ የሚል አካል ... መርሑን ተግባራዊ ለማድረግ ኢትዮዽያንና ኢትዮዽያውያኖችን ሲወጋስ የሀገር ክህደት ወንጀል ሆኖ አይቆጠርምን?
-
- Member
- Posts: 2724
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው
Lidetu is an idiot.
It is a strategical alliance between Ethiopia and Issias Afeworki against the TPLF. Period. Temporary and necessary.
The TPLF allied with EPLF and damaged Ethiopian long term interests.
Lidetu has nothing here to exploit. He is angry that the scrap he was getting from the TPLF is discontinued.
He is irrelevant. His only audience are the diaspora Tigrains.
It is a strategical alliance between Ethiopia and Issias Afeworki against the TPLF. Period. Temporary and necessary.
The TPLF allied with EPLF and damaged Ethiopian long term interests.
Lidetu has nothing here to exploit. He is angry that the scrap he was getting from the TPLF is discontinued.
He is irrelevant. His only audience are the diaspora Tigrains.