Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

“የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው

Post by sarcasm » 25 Sep 2022, 07:29


Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው

Post by Assegid S. » 25 Sep 2022, 08:12

ህምምምም ... ህወሃት እስከ 1983 ዓ ም ድረስ ... ለዘመናት ከሻቢያ ጋር ወግኖ ሲወጋን ... እኛም ኢትዮዽያዊ ሳይሆን ጀርመናውያን ነበርን ማለት ነዋ? :)

sarcasm
Senior Member
Posts: 10186
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው

Post by sarcasm » 25 Sep 2022, 08:19

Assegid S. wrote:
25 Sep 2022, 08:12
ህምምምም ... ህወሃት እስከ 1983 ዓ ም ድረስ ... ለዘመናት ከሻቢያ ጋር ወግኖ ሲወጋን ... እኛም ኢትዮዽያዊ ሳይሆን ጀርመናውያን ነበርን ማለት ነዋ? :)
ኤርትራውያን እስከ 1985 ዓ ም ድረስ ኢትዮጵያውያን አልነበሩምን?

Assegid S.
Member
Posts: 936
Joined: 11 Aug 2013, 07:11
Contact:

Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው

Post by Assegid S. » 25 Sep 2022, 09:10

That's a good n logical question, Sarcasm. ኣጭር መልስ ለመስጠት ... እኔ በግሌ ኤርትራውያኖች (not EPLF) ኢትዮዽያዊ ነበሩ ብቻ ሳይሆን ፈቅደው ከወደዱ አሁንም ናቸው ብዬ አምናለሁ። EPLF ግን ሲዋጋ "ኢትዮዽያውያን አይደለንም" የሚል መርሕ ይዞ ነበር። ይህንን በሚገባ የሚያውቅና ኢትዮዽያዊ ነኝ የሚል አካል ... መርሑን ተግባራዊ ለማድረግ ኢትዮዽያንና ኢትዮዽያውያኖችን ሲወጋስ የሀገር ክህደት ወንጀል ሆኖ አይቆጠርምን?

Right
Member
Posts: 2724
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: “የሀገር ክህደት ወንጀል” ልደቱ አያሌው

Post by Right » 25 Sep 2022, 12:03

Lidetu is an idiot.
It is a strategical alliance between Ethiopia and Issias Afeworki against the TPLF. Period. Temporary and necessary.
The TPLF allied with EPLF and damaged Ethiopian long term interests.
Lidetu has nothing here to exploit. He is angry that the scrap he was getting from the TPLF is discontinued.

He is irrelevant. His only audience are the diaspora Tigrains.

Post Reply