መስከረም 14/01/2015 ዓ.ም ከለሊቱ 10፡30 ላይ በግርማ የሺጥላ ላይ የመግደል ሙከራ ተደርገበት።
አማራ ክልል ዳንግላ ከተማ 05 ቀበሌ እርሻ ሰብል አካባቢ ባለቤቱ እና ልጆቹ በሚኖሩበት መኖሪያ ቤት ላይ ባልታወቁ ኃይሎች በተጣለ ሁለት ቦንብ በመኖሪያ ቤቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል። በቤተሰቡም ላይ የመቁሰል ጉዳት ደርሷል።
ከቦንብ ፍንዳታው በኋላም በዳንግላ ከተማ ከፍተኛ የሆነ የተኩስ ድምጽ ሲሰማ ነበር ። ዛሬ ጧት ጀምሮ ከፍተኛ የሆነ ውጥረት እንዳለና ከፍተኛ የሆነ የጸጥታ ኃይልም መሰማራቱን ያገኘነው መርጃ ያመላክታል።
Please wait, video is loading...