-
- Senior Member
- Posts: 12610
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
Shocking: የብርሃኑ ነጋ ትምህርት ሚኒስቴር ለትምህርት ከተመደበው በጀት አንስቶ 210 ሚሊዮን ብር ለመከላከያ ሰጠ
በጉራጌዎች ተይዞ የነበረው የቁራሌ ሥራም መንግሥት ወስዶታል
ባጫ ደበሌ ከተናገረችው "ብሄራዊ ውትድ ርና ለማስጀመር እየሰራንበት ነው፣ ነገር ግን "ብሄራዊ ውትድርና" የሚለው አባባል በህብረተሰቡ ጥሩ ስሜት ስለሌለው መስተካከል አለበት።"~
ይሄ ማስታወቂያ መሞት ለምትፈልጉ ወይም ተማርካችሁ መቀሌን ማየት ለምትፈልጉ ተብሎ መፃፍ ነበረበት