ገብርዬ አማራው
8h
·
ወያኔ በባንዳነት መወቀስ ካለባት ታግላ ሻቢያን ነፃ በማወጣቷ እንጂ የትግራይን ህዝብ ከወራሪ ለመጠበቅ ባደረገቸው ትግል አይደለም !
ገብርዬ አሁን በደረሰበት ድምዳሜ መሰረት.... ኤርትራ ነፃ ሃገር እንድትሆን ያስቻላት የወያኔ የ17 አመት ትግል እንጂ በኢሰያስ የሚመራው የሻቢያ ቡድን አልነበረም ። ሻእብያዎች ብቻቸውን ታግለው አሸንፈው ሃገር መሆን ይችሉ ነበር ወይ ብዬ እራሴን ስጠይቅ ; በፍፁም አይችሉም ነው መልሴ ። የወያኔን ድል ተጠቅመው ሃገር ከመሆናቸው በተጨማሪ የድሉን ክሬዲት ወስደው ለ30 አመት እራሳቸውን ከሸነገሉ ቡኻላ ትክክለኛ ማንነታቸውን መልሰው ያወቁት በዚች ሁለት አመታት ይመስለኛል ። ሻብያ የምታቅራሪበት ጀግንነት የተጋሩዎች ድል ነው ። ባይሆን ኖሮ አብይን ለማገዝ የመጣውን ሙሉ የሻቢያ ወታደር ወያኔ ብቻዋን መመከት ባልቻለች ነበር ።
-
- Senior Member
- Posts: 12531
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
- Contact:
-
- Senior Member+
- Posts: 45732
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: የትግራይ መከላከያ የኢትዮጵያ እና የኤርትራን ጦር መደምሰሱ የሚያሳየው ኤርትራ ነፃ የወጣችው በተጋሩ ነው
More prove is need from Tigray, that is go in and remove them and control Bahri Tigray. It is undisputed Tigray territories prior the fascist Bologna came to Tigray shore. Tigray has the right to reclaim all its Bahri Tigray who fought and defended it more than the current holders, what have they done to claim Bahri Tigray more than Tigrayans, they were mercenaries who ever showed up at Gemgem Bahri Tigray???