Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12531
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

የትግራይ መከላከያ የኢትዮጵያ እና የኤርትራን ጦር መደምሰሱ የሚያሳየው ኤርትራ ነፃ የወጣችው በተጋሩ ነው

Post by Thomas H » 23 Sep 2022, 22:42

ገብርዬ አማራው
8h
·
ወያኔ በባንዳነት መወቀስ ካለባት ታግላ ሻቢያን ነፃ በማወጣቷ እንጂ የትግራይን ህዝብ ከወራሪ ለመጠበቅ ባደረገቸው ትግል አይደለም !
ገብርዬ አሁን በደረሰበት ድምዳሜ መሰረት.... ኤርትራ ነፃ ሃገር እንድትሆን ያስቻላት የወያኔ የ17 አመት ትግል እንጂ በኢሰያስ የሚመራው የሻቢያ ቡድን አልነበረም ። ሻእብያዎች ብቻቸውን ታግለው አሸንፈው ሃገር መሆን ይችሉ ነበር ወይ ብዬ እራሴን ስጠይቅ ; በፍፁም አይችሉም ነው መልሴ ። የወያኔን ድል ተጠቅመው ሃገር ከመሆናቸው በተጨማሪ የድሉን ክሬዲት ወስደው ለ30 አመት እራሳቸውን ከሸነገሉ ቡኻላ ትክክለኛ ማንነታቸውን መልሰው ያወቁት በዚች ሁለት አመታት ይመስለኛል ። ሻብያ የምታቅራሪበት ጀግንነት የተጋሩዎች ድል ነው ። ባይሆን ኖሮ አብይን ለማገዝ የመጣውን ሙሉ የሻቢያ ወታደር ወያኔ ብቻዋን መመከት ባልቻለች ነበር ።

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45732
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: የትግራይ መከላከያ የኢትዮጵያ እና የኤርትራን ጦር መደምሰሱ የሚያሳየው ኤርትራ ነፃ የወጣችው በተጋሩ ነው

Post by Halafi Mengedi » 23 Sep 2022, 22:53

More prove is need from Tigray, that is go in and remove them and control Bahri Tigray. It is undisputed Tigray territories prior the fascist Bologna came to Tigray shore. Tigray has the right to reclaim all its Bahri Tigray who fought and defended it more than the current holders, what have they done to claim Bahri Tigray more than Tigrayans, they were mercenaries who ever showed up at Gemgem Bahri Tigray???

Post Reply