Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Member+
Posts: 8584
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: የትግራይ ተወላጅ ይናገራል. "የትግራይ ክልል ለሁለት ካልተከፈለ ትግራይም ኢትዮጵያም መቼም ሰላም አያገኙም"

Post by Digital Weyane » 18 Sep 2022, 15:23

የዓድዋ ተወላጆች ወያኔ ኢትዮጵያን ለማጥፋት የተነሱ ባንዳዎች ናቸው። የትግራይን ህዝብ አይወክሉም። በጦርነቱ ውስጥ በግዳጅ ያስገቡትን ድሃው ትግራዋይን ከኋላ ጀርባው ላይ በጥይት መትተው የሚገድሉ ኡነኚህ የዓድዋ ተወላጆች ጁንታ ወያኔዎች ናቸው። :roll: :roll:


Post Reply