Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11135
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ጉድ ስሙልኝ !! "አለም አቀፉ ማህበረሰብ ኦፌኮ-ኦነግ በኦሮሚያ የሚያደርገውን ጦርነት ዕውቅና አልሰጠልኝም።"

Post by Abere » 31 Aug 2022, 10:52

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ጉድ ስሙልኝ !! "አለም አቀፉ ማህበረሰብ ኦፌኮ-ኦነግ በኦሮሚያ የሚያደርገውን ጦርነት ዕውቅና አልሰጠልኝም።" ጉድ እኮ ነው ህጻናት፤አዛውንት፥ሴቶች ወዘተ ስንጨፈጭፍ ማንም አላደነቀንም ይሉናል። አዲስ አበባ ቁጭ ብለው - 4 ኪሎ።