-
- Senior Member
- Posts: 11135
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ጉድ ስሙልኝ !! "አለም አቀፉ ማህበረሰብ ኦፌኮ-ኦነግ በኦሮሚያ የሚያደርገውን ጦርነት ዕውቅና አልሰጠልኝም።"
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ጉድ ስሙልኝ !! "አለም አቀፉ ማህበረሰብ ኦፌኮ-ኦነግ በኦሮሚያ የሚያደርገውን ጦርነት ዕውቅና አልሰጠልኝም።" ጉድ እኮ ነው ህጻናት፤አዛውንት፥ሴቶች ወዘተ ስንጨፈጭፍ ማንም አላደነቀንም ይሉናል። አዲስ አበባ ቁጭ ብለው - 4 ኪሎ።