Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11130
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የተጫነችውን አትበላም አህያ፤ የትግሬ መሣሪያ ተማረከ ራያ።ወይኖን ልሸጥ ነበር ፈንዛን ልሸጥ ነበር ልታጠቅ ጠመንጃ እንድህ ሊረክስ ፤ ተጭኖ ገባልኝ ትግሬ እንዳ አጋሥስ።

Post by Abere » 30 Aug 2022, 17:18


የተጫነችውን አትበላም አህያ፤
የትግሬ መሣሪያ ተማረከ ራያ።

ወይኖን ልሸጥ ነበር ፈንዛን ልሸጥ ነበር ልታጠቅ ጠመንጃ -እንድህ ሊረክስ ፤
ተጭኖ ገባልኝ ትግሬ እንዳ አጋሥስ።

ጥቁሩን ተቀበልኩት- ድሽቃውንም እንዳ፥
እግዜር ይደብቀኝ ከገፋፊው ጭልፊት - ከኦነጉ ቡዳ።

ጥቋቁር መሳሪያ አይወድም ቤታቸው፥
ትዝብሏቸው ይሆን አህያነታቸው።

ምዬ በማተቤ- ኢትዮጵያየን ብየ፥
ስደፍን ጠብ ሲል ሁኖ ብኝ ውሎየ።

ክልሽ እንደ ዓሳ አጥምጀ ከትግሬ፥
ይኸው ከብሬ አለሁ ዘብ ቁሜ ለአገሬ።

የአማራው ጀግና የአማራው ፋኖ- የአማራው አርማ፤
ባዶ እጁን ገጥሞ ክላሽ የሚቀማ።