Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
ethioscience
- Member
- Posts: 3926
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
Post
by ethioscience » 30 Aug 2022, 12:51
#Amhara #Shoa
ከሸዋ የተነሳው ኃይል ወልዲያ ከተማ ደርሷል!
ወራሪውን ኃይል ለመመከት ከሸዋ የተነሳው ሀይል ወልድያ ከተማ ደርሷል። የህወሓትን ወራሪ ሀይል ለመመከት የጦር ሰራዊቱን በመምራት ወደ ግንባር ያቀኑት የመንዝ ጌራ ምድር ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀይሌ የሺጥላ በሰላም ወልዲያ ከተማ መድረሳቸውን ገልፀው በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ለጠላት ሀይል የፕሮፓጋንዳ ማሽን በመሆን የሚያገለግሉ ሀይሎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳስበዋል።
እኛ ያለነው እዛው ግንባር ነው። ጠላት ይደመሰሳል መረበሽ አያስፈልግም እኛ ጠላትን ለመፋለም እዛው ወልዲያ ነን ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል።
@Fanotv24