ተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባለፈው ሳምንት አብይ አህመድ እና ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር በቀጥታ መነጋገራቸውን በግልጽ ለአለም አሳውቀዋል። ይህንንም ዜና የአለም ምዲያዎች ከጥቂት ቃናት በፊት በሰፊው ዘግበውታል።
ሆኖም ግን አውቆም ይሁን ሳያውቅ የብልጽግና ሚዲያ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ከደብረጽዮን ጋር በድብቅ ውይይት አደርጉ እያለ ህዝብ እያወናበደ ይገኛል።
ለመሆኑ ብልጽግና ውስጥ እንግሊዘኛ በቅጡ የሚያነቡ ሰዎች አሉ? ተባበሩት መንግስታት ድርጅት ባለፈው ሳምንት አብይ አህመድ እና ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ጋር በቀጥታ መነጋገራቸውን በግልጽ ለአለም አሳውቀዋል
ሾልኮ የወጣ?
ሾልኮ የወጣ?
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...