Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 12616
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ደርብ! ወሎ ዛሬ አይዞሽ ገለቴ !

Post by Thomas H » 30 Aug 2022, 10:03

ኮምቦልቻ ሱቅ እየተዘጋ፣ ባንክ በወረፋ ተጨናንቆ ለመቶ ሃያ ኪ.ሜ ከወልዲያ ደሴ በግድያ፣ በድብድብ፣ በባጃጅ ጭምር ለአንድ ሰው ስድስት እና ሰባት ሺ ብር እየተከፈለ፤ ህዝብ እየተንገላታ ነው ::

የወልድያ ከንቲባ ሙሃመድ ያሲን ባሕርዳር ምን ያደርጋል? ለምን ሸሸ? ለምን ከሕዝቡ ጋር አብሮ አይሞትም?






Thomas H
Senior Member
Posts: 12616
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ደርብ! ወሎ ዛሬ አይዞሽ ገለቴ !

Post by Thomas H » 30 Aug 2022, 10:21








Thomas H
Senior Member
Posts: 12616
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ደርብ! ወሎ ዛሬ አይዞሽ ገለቴ !

Post by Thomas H » 30 Aug 2022, 10:57

መከላከያ ራሱ ለማምለጥ መንገዱን ከሕዝቡ ጋር እየተሻማ ያለበት ሁኔታ ላይ ነው ያለው በአሁኑ ሠዓት

Post Reply