Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Fed_Up
Senior Member+
Posts: 20404
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

"እወራለሁ" እያአለ የሚያቅራራው ወያኔ

Post by Fed_Up » 17 Aug 2022, 13:44

ፌደራል እንደ ከብት ወይም እንደ ወገቡ የተሰበረ አህያ ይመስል የማይንቀሳቀስ ሃይል አድርጎ የቆጠረው አሸባሪው ህወሃት ፌደራል ሃይል "መውረር" አይችልም ማለት ነው ወይስ ልላ ሚስጥር እለ?

የትኛው ነው ጥርስ የሌለው ውሻ? ወያኔ ይሄው አንድ አመት አለፈው ልወር ነው ተዘጋጀሁ ..መጣሁ... አትገላግሉኝ...ቦሮቅሮቅሮቅ...ማለቂያ በሌለ መግለጫ ምድረ እጋሜን አደንዝዞ.. አለቀ ደቀቀ ከበባውን ልሰብር ነው እያለ ባህሪያዊው ውሸታምነቱ ምድረ አጋሜን አፍ አስከፍቶ ምራቅ እንዳስዋጠ ይሄው አለ:: በሌላውወገን ደግሞ አማራን ሰላማዊ ህዝብ ጠባቂ ደጀን እንደሌለው አይነት ይሄው እንዳሸበረው ይገኛል... አጋጋይ አራጋቢዎች ደግሞ "የወሬ ቧንቧዎች" ምድረ Youtubers ለ”like” እና ሽርፍራፊ ሳንቲም ለቀማ ይሌለ አርእስት እየሰጡ ከ ዲያስፖራ እስከ ኢትዮጵያ በ"ሰበር" ዜና አድማጭን ሲሰባብሩ ውለው ይድራሉ እና ሲያሸብሩት ይውላሉ... ከሁሉ የሚያሳዝነው ደግሞ ህዝቡ ይህን መማር አለመቻሉ ነው...


"ምንጮቻችን" የሚል ቃል እንዳስጠላኝ::

Axumezana
Senior Member
Posts: 13223
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: "እወራለሁ" እያአለ የሚያቅራራው ወያኔ

Post by Axumezana » 17 Aug 2022, 14:43

Adi Halo get ready!

Asmara
Member
Posts: 1366
Joined: 24 May 2007, 05:09

Re: "እወራለሁ" እያአለ የሚያቅራራው ወያኔ

Post by Asmara » 17 Aug 2022, 14:52

Axumezana wrote:
17 Aug 2022, 14:43
Adi Halo get ready!
You better prepare to go back to Tembien caves one more time. It just shows how deluded TPLF foot soldiers are.
All the missiles, tanks, artileries you used to own are at the hands of none other than the Eritrean army. Once the drones pinpoint your hiding caves either they will take you out or the 300 km misile launched from the Highlands of Eritrea will take out all your fake generals.

Abere
Senior Member
Posts: 10893
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "እወራለሁ" እያአለ የሚያቅራራው ወያኔ

Post by Abere » 17 Aug 2022, 15:04

:lol: ስንዴ ጠግበው ቁንጣን ይዟቸዋል ማለት ነው።የስንዴ ጥጋብ የአረቂ ስካር የሆነባት መርገምት የተጣባት ትግራይ ትገርማለች። :mrgreen:

Post Reply