ፌደራል እንደ ከብት ወይም እንደ ወገቡ የተሰበረ አህያ ይመስል የማይንቀሳቀስ ሃይል አድርጎ የቆጠረው አሸባሪው ህወሃት ፌደራል ሃይል "መውረር" አይችልም ማለት ነው ወይስ ልላ ሚስጥር እለ?
የትኛው ነው ጥርስ የሌለው ውሻ? ወያኔ ይሄው አንድ አመት አለፈው ልወር ነው ተዘጋጀሁ ..መጣሁ... አትገላግሉኝ...ቦሮቅሮቅሮቅ...ማለቂያ በሌለ መግለጫ ምድረ እጋሜን አደንዝዞ.. አለቀ ደቀቀ ከበባውን ልሰብር ነው እያለ ባህሪያዊው ውሸታምነቱ ምድረ አጋሜን አፍ አስከፍቶ ምራቅ እንዳስዋጠ ይሄው አለ:: በሌላውወገን ደግሞ አማራን ሰላማዊ ህዝብ ጠባቂ ደጀን እንደሌለው አይነት ይሄው እንዳሸበረው ይገኛል... አጋጋይ አራጋቢዎች ደግሞ "የወሬ ቧንቧዎች" ምድረ Youtubers ለ”like” እና ሽርፍራፊ ሳንቲም ለቀማ ይሌለ አርእስት እየሰጡ ከ ዲያስፖራ እስከ ኢትዮጵያ በ"ሰበር" ዜና አድማጭን ሲሰባብሩ ውለው ይድራሉ እና ሲያሸብሩት ይውላሉ... ከሁሉ የሚያሳዝነው ደግሞ ህዝቡ ይህን መማር አለመቻሉ ነው...
"ምንጮቻችን" የሚል ቃል እንዳስጠላኝ::
-
- Senior Member
- Posts: 13487
- Joined: 27 Jan 2020, 23:15
Re: "እወራለሁ" እያአለ የሚያቅራራው ወያኔ
Adi Halo get ready!
-
- Member
- Posts: 1373
- Joined: 24 May 2007, 05:09
Re: "እወራለሁ" እያአለ የሚያቅራራው ወያኔ
You better prepare to go back to Tembien caves one more time. It just shows how deluded TPLF foot soldiers are.
All the missiles, tanks, artileries you used to own are at the hands of none other than the Eritrean army. Once the drones pinpoint your hiding caves either they will take you out or the 300 km misile launched from the Highlands of Eritrea will take out all your fake generals.
-
- Senior Member
- Posts: 11057
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: "እወራለሁ" እያአለ የሚያቅራራው ወያኔ
ስንዴ ጠግበው ቁንጣን ይዟቸዋል ማለት ነው።የስንዴ ጥጋብ የአረቂ ስካር የሆነባት መርገምት የተጣባት ትግራይ ትገርማለች።