Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30658
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አሳፋሪው የኢትዮጵያ የኢፍትህ ስርዓት!

Post by Horus » 16 Aug 2022, 13:12

(1) ባለስልጣን በጉልበት አንድ ዜጋ ሊያጠቃ ይነሳል
(2) አቃቤ ሕግ ጉቦ በልቶ የውሸት ክስ ይመሰርታል
(3) ዳኛ ጉቦ በልቶ በውሸት ይፈርዳል
(4) ፖሊስ ታዞ ወይም ጉቦ በልቶ ያስራል፣ ይደበድባል፣ ያፍናል

ይህ የኦሮሞ ተረኞች የኢትዮጵያ ስርዓት !