Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 30901
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 16 Aug 2022, 13:12
(1) ባለስልጣን በጉልበት አንድ ዜጋ ሊያጠቃ ይነሳል
(2) አቃቤ ሕግ ጉቦ በልቶ የውሸት ክስ ይመሰርታል
(3) ዳኛ ጉቦ በልቶ በውሸት ይፈርዳል
(4) ፖሊስ ታዞ ወይም ጉቦ በልቶ ያስራል፣ ይደበድባል፣ ያፍናል
ይህ የኦሮሞ ተረኞች የኢትዮጵያ ስርዓት !