Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5598
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

የወለጋው ጭፍጨፋ አማራ ቢሆን ኖሮ ብዙ አኖሌ ያሰራ ነበር

Post by TGAA » 14 Aug 2022, 20:51

ኦነግና የሽመልስ ጨፍጫፍ አረመኔ የኦሮምያ ክልል አስተዳደር የብሄራዊ የኢትዮጵያ ጦር በወያኔ በተኛበት ሲታረድ ሀገሬን ብሎ ስንቅ ስጡኝ ትጥቅ ስጡኝ ሳይል የዘመተውን ፋኖን ስም ለማጥፋት ጥቁር ክላሽንኮቭ ከኢትዮጵያ ሰራዊት ወሰዱ ብለው ከአብይ ጀምሮ ስም ለማጥፋት የተነሱበት ምክንያት በህጻናት የተጨማለቀውን የሽመልስና የአብይ አስተዳደር እጅ ለመሸፍን ነው፤ ታንክና መድፍ ለወያኔ አስረክቦ ሲወጣ ያልተቆጨ የአብይ መንግስት ዛሬ የጀግና ፋኖዎችን ሰም ለማጥፋት ምን ያህል እርቀት እንደሚሄድ የክህደት ዝቅጠት ነው ፡፡ በየቀኑ በትልቅ ቦርድ መፈክር እይተጻፈ የሚደረገው ትርኢት ከመድረኩ በስትጀርባ የተደበቀው እውነታ ሲወጣ ፤መውጣቱ ደግሞ አይቀርም ፤ የዚህ የኦሮም ዘረኛ መንግስት ማንነት ያግለጣል ፤


Tiago
Member
Posts: 2020
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

Re: የወለጋው ጭፍጨፋ አማራ ቢሆን ኖሮ ብዙ አኖሌ ያሰራ ነበር

Post by Tiago » 14 Aug 2022, 21:45

Just the other day someone was wandering why persons like አቶ ቦያሌው are silent about ጋላ imposed travel restriction to AA specifically on Amharas.
Here he is telling primitive የጋላ ሌባና ጎሰኛ what they are and the reality of events they try to hide.

GOOD ON YOU.

Mr. Y. BOYLEW

Post Reply