Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 14 Aug 2022, 15:07

16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

http://books.good-amharic-books.com/snowbound-1.PDF

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 14 Aug 2022, 15:26

በጋልኛ የሚደረገው ጥንታዊ የኦሮሞ ሽማግሌዎች ምርቃት:-

"ውቱባ ማንጃሮ ታኢ ኢጃጃ ሐፊ"

ትርጉም
" የማንጃሮን ወጋግራ ሁን :በህይወት ቁምህ " ይህ የሚጠቁመው የኪሊማንጃሮ ተራራን ት ዝታን ነው - ገጽ 26 ያንብቡ

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 14 Aug 2022, 16:44

"በጥንት ጊዜ ትርጉሙ "አበሻ" ሞላ የምስራቅ አፍሪካ ህዝብን ያጠቃልላል። ታሪክ አበላሾች ግን ሀበሾች የሚሉት ሴማዊ ቅቋንቋ ተናጋሪዎችን (አግዓአዚያንን፥ አማሮችን፥ትግሬዎችን ወዘተ) ብቻ ያደርጋሉ።" ገጽ 28ያንብቡ

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 14 Aug 2022, 18:30

"አባ ባህርይ ጋሞ በቤተክርስቲያን ሲያገለግሉ ያከማቹትን ንብረት ዳዌ በሚባሉ ወራሪ ኦሮሞዎች እንደተዘረፉ ዜናሁ ለጋላ ላይ ተናግረዋል።" ገጽ 38 ያንብቡ።

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 14 Aug 2022, 18:41

"የነገዱን ቁጥር ሰውን ለመግደል የትጋቱን ነገር የጠባዩን እንሰሳነት ለማወቅ የጋላን ዜና ልጽፍ ጀመርኩ።" ገጽ 75 ያንብቡ።

sun
Member+
Posts: 9313
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by sun » 14 Aug 2022, 19:59

Abere wrote:
14 Aug 2022, 15:07
16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ
Abere The Mad Fat Liar Bere, :P

Ever since you appeared on this forum and started undressing, twerking whistling non stop through your dirty back hole and stinky front hole we have declared all of your paranoid performances as your single historical document to be read with loud laughter over and over again.

Just for your own low IQ thug info, Yes, Oromos descended from the Sun and the Moon( Sun Gods & Moon Gods), meaning from the heavens above and filled the earth to whom you the undeserving lunatic vagabond pathological liar must necessarily bow down (bend deep) and prey 5 times a day and in the long run be able see the light at the end of the dark tunnel so as to make your pathological lies come to the light and make you free.

Oromos by definition are the great gift of the great mother nature who wished democracy, equality and justice for all to be implemented by the Democratic and humanist Gada people. That is exactly what is frightening and terrorizing you, the redneck parochial rural tyrant loser thug. YES WE CAN!
:lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Horus » 14 Aug 2022, 21:35

አበረ፣
Herbert Lewis በ1965 ያሳተመው 'A Galla Monarchy' የሚለው ያባ ጂፋር ታሪክ 1st edition አለኝ ። ገጽ 23 ጀምረህ አንብበው ስለ 'The Galla Invasion' የሚለው ምዕራፍ ። ዛሬ ለምን ወለጋ እራሱን የቻለ ክልል ለመሆን እንደ ሚፈልግ መሰረቱን ታየዋለህ። ግራኝ ወረራ ሲጀምር ወለቃ የዳሞት አንድ ጠ/ግዛት ነበር። ሌላው ጂማም ራሱን የቻለ ክልል መሆን ፈልጓል። አባ ጂፋር 1 ሚሊዮን ኦሮሞ ነው በባርነት የሸጠው! አቢይ ግ ን አንድ ገናና ንጉስ ያደርገዋል ። ሁሉ ነገር ወደ 1500 ዓም እየተመልሰ ነው !!!

https://www.researchgate.net/publicatio ... _1830-1932


sun
Member+
Posts: 9313
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by sun » 14 Aug 2022, 22:41

The so called “Galla invasion of Ethiopia” is a fairy tale by the cult community. It was first written around 1590 by the fanatic Oromo hating fascist monk called Bahrey and henceforth European historians and others almost invariably accepted this self made fake story as a fact.

From his writing, it is evident that he was deeply biased and hateful against the Oromos. The writings by Debtera Bahrey vividly illustrates typical Abyssinian cultural, religious and racial biases against the democratic Oromos who used to elect their leaders democratically and publicly in a transparent and fair electoral system, from time immemorial. These democratic, egalitarian political and cultural values happens to be the antitheses of the tyrannical and dictatorial system of the Habasha and Debtera Bahrey's fairy tale tale.

The history of the arrival of the Oromo people in the sixteenth century in East Africa from outside is a total wishful fabrication and denial of historical facts. It is a myth created by Abyssinian court historians and monks, sustained by their inept European supporters and which the Ethiopian rulers used to lay claim on Oromo territory and justify their colonization of the Oromo people. Several authorities have indicated that the Oromos were in fact in the North-eastern part of the continent even before the arrival of the Habasha from Yemen.

. According to Perham (1948): “the emigrant Semites landed in a continent of which the North-East appears to have been inhabited by the eastern groups of Hamites, often called Kushites, who also include the Gallas.” Paulitschke (1889) indicated that Oromos were in East Africa much before the the Axumite period. (Lynch and Robbins, 1978), in northern Kenya of the pillars that Oromo used in the invention of their calendar system, dated around 300 B.C., is another indication that Oromo have a long history of presence as a community of people, in this part of Africa.

In spite of the fact that there are several indications and clear evidences that Oromos are indigenous to this part of Africa, Abyssinian rulers, court historians and monks contend that Oromos were new corners to the region and did not belong here. For instance the Abyssinian court historian, Alaqa Taye (1955), alleged that in the fourteenth and sixteenth centuries the Oromo migrated from Asia and Madagascar, entered Africa via Mombasa and spread north and eastwards.


Others have advocated that during the same period the Oromo crossed the Red Sea via Bab el Mandab and spread westwards. Abyssinian clergies even contended that Oromo emerged from water. On this issue, Baxter (1985) remarked, “. . . the contention that the first Oromo had actually emerged from water and therefore, had not evolved to the same level of humanity as the Amhara (i.e. treating a myth of origin as a historical fact); or, more seriously, that Oromos were late comers to Ethiopia and hence, by implication, intruders and not so entitled to be there as the Amhara.” :lol: :lol:


The so-called Galla invasion of the sixteenth century was neither an invasion nor a migration. It was rather a national movement of the Oromo people . . . with the specific goal of liberating themselves and their territories from colonial occupation. It was nothing more or less than a war of national liberation.” In fact the last 2000 years were occupied with a gradual expansion of Abyssinians from north to south. This expansion had been checked throughout by the Oromos. It was only with the arrival of Europeans and their firearms that Abyssinians succeeded in their southward expansion mainly in the middle of last century. This being the short case let us dance to the Democratic Gada drums!


union
Member+
Posts: 6046
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by union » 14 Aug 2022, 23:04

Stop pretending oromo, you anbeta agame :lol: :lol: :lol:
sun wrote:
14 Aug 2022, 22:41


In spi

sun
Member+
Posts: 9313
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by sun » 14 Aug 2022, 23:06

sun wrote:
14 Aug 2022, 22:41
The so called “Galla invasion of Ethiopia” is a fairy tale by the cult community. It was first written around 1590 by the fanatic Oromo hating fascist monk called Bahrey and henceforth European historians and others almost invariably accepted this self made fake story as a fact.

From his writing, it is evident that he was deeply biased and hateful against the Oromos. The writings by Debtera Bahrey vividly illustrates typical Abyssinian cultural, religious and racial biases against the democratic Oromos who used to elect their leaders democratically and publicly in a transparent and fair electoral system, from time immemorial. These democratic, egalitarian political and cultural values happens to be the antitheses of the tyrannical and dictatorial system of the Habasha and Debtera Bahrey's fairy tale tale.

The history of the arrival of the Oromo people in the sixteenth century in East Africa from outside is a total wishful fabrication and denial of historical facts. It is a myth created by Abyssinian court historians and monks, sustained by their inept European supporters and which the Ethiopian rulers used to lay claim on Oromo territory and justify their colonization of the Oromo people. Several authorities have indicated that the Oromos were in fact in the North-eastern part of the continent even before the arrival of the Habasha from Yemen.

. According to Perham (1948): “the emigrant Semites landed in a continent of which the North-East appears to have been inhabited by the eastern groups of Hamites, often called Kushites, who also include the Gallas.” Paulitschke (1889) indicated that Oromos were in East Africa much before the the Axumite period. (Lynch and Robbins, 1978), in northern Kenya of the pillars that Oromo used in the invention of their calendar system, dated around 300 B.C., is another indication that Oromo have a long history of presence as a community of people, in this part of Africa.

In spite of the fact that there are several indications and clear evidences that Oromos are indigenous to this part of Africa, Abyssinian rulers, court historians and monks contend that Oromos were new corners to the region and did not belong here. For instance the Abyssinian court historian, Alaqa Taye (1955), alleged that in the fourteenth and sixteenth centuries the Oromo migrated from Asia and Madagascar, entered Africa via Mombasa and spread north and eastwards.


Others have advocated that during the same period the Oromo crossed the Red Sea via Bab el Mandab and spread westwards. Abyssinian clergies even contended that Oromo emerged from water. On this issue, Baxter (1985) remarked, “. . . the contention that the first Oromo had actually emerged from water and therefore, had not evolved to the same level of humanity as the Amhara (i.e. treating a myth of origin as a historical fact); or, more seriously, that Oromos were late comers to Ethiopia and hence, by implication, intruders and not so entitled to be there as the Amhara.” :lol: :lol:


The so-called Galla invasion of the sixteenth century was neither an invasion nor a migration. It was rather a national movement of the Oromo people . . . with the specific goal of liberating themselves and their territories from colonial occupation. It was nothing more or less than a war of national liberation.” In fact the last 2000 years were occupied with a gradual expansion of Abyssinians from north to south. This expansion had been checked throughout by the Oromos. It was only with the arrival of Europeans and their firearms that Abyssinians succeeded in their southward expansion mainly in the middle of last century. Now days all of us are so mixed and the issue of origin and race is in fact a none issue, except for the dimwitted low IQ extremist baboons like horear$$ and the Mad Bare trying to catch fish from a hot dry sandy lad area. :P
This being the short case let us dance to the Democratic Gada drumming base!



Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Horus » 14 Aug 2022, 23:25

ወለቄዎች የዳሞት ሕዝብ ናቸው ፣ ዳሞቴዎች ናቸው። በኦሮሞኛ ቋንቋ የተዋጡት ጥንታዊ ሕዝቦች ሁሉ አሁን ፈንቅለው እየወጡ ነው ። ይህ መጀምሪያው እንጂ መጨረሻው አይደለም ። አባ ጂፋር በባርነት የሸጣቸው የግቤ ጎሳዎች ሁሉ አንድ ባንድ ከተኙበት መነሳታቸው አይቀርም ። ፈረንጅ ሲተርት በመስተዋት ቤት ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ድንጋይ ባይወራወሩ ይሻላል ይላል። እውነት ይዘገያል እንጂ አይሞትም!

Misraq
Senior Member
Posts: 12279
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Misraq » 14 Aug 2022, 23:54

The Ethiopian governments from Menelik all the way to Derg Mengistu saw Oromo as people integral and core people of Ethiopia. Hence they never encouraged the true narrative on how Oromo devastated civilizations in the 16th century through unimaginable terror and brutality. Such activities was sugercoated and passed to us on textbooks as "Oromo migration". The reason was simple. To keep the unity of the country. How wrong the were!!

The truth is what is documented by Aba Baherey and other chronicles of the then emperor's. They accurately documented the Galla ritual of killing innocents to satisfy it's waqedenna and multiple other spirits. Portuguese travellers also documented what the then Galla did to countless ethnicities that were erased from the face 😈 f the then Ethiopia. We all know Oromos are hated in the ex generation by Amharas, Sidamas and Somalis. It was due to the traumatic past this people were told from the past.

Gallas are now invoking a 150 years subjugation narrative and they justify their brutality for the time they were living in a controlled manner. If they invoke that, the rest of the Ethiopian population has the right to invoke the 400 years past and play just like them and eventually sending them back to Kenya. I know it is not feasible to ship all Gallas to Kenya but the true and ugly history they have need to be told so that they will stop their 150 years cry and massacring of innocence civilians.

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 15 Aug 2022, 10:10

ሆረስ፤

አመሰግናለሁ ስለ ጂማ አባ ጂፋር የተጻፈውን ታሪካዊ መረጃ ስላካፈልከኝ። መጽሃፉን በደንብ አነበዋለሁ። በርካታ ኦነጋዊያን ስለ አባጅፋር ግፍ ከማውራት ይልቅ ስለ አሩሲ የድንጋይ ጡት ጣዖት ፈጥረው ቢዋሹ ይወዳሉ። በታሪክ ውስጥ በኦሮሞ ላይ ከፍተኛ ሶቆቃ የደረሰ ቢኖር አባጅፋር ነው። ባይገርምህ እግር ጥሎኝ የአባጅፋር ቤተ-መንግስት ጎብኝቻለሁ - ከሰማሁት ሁሉ የደነቀኝ ሰው ብቻ አልነበረም ጅብ ሁሉ ይገዙለታል ብለው ነው ያስረዱኝ። የጅማ ጅብ ለማዳ ነው አባ ጂፋር ገዝተውት ይባላል። አባጅፋር በመጽሃፉ እንደተገለጸው በሚልዮን የሚቆጠሩ ኦሮሞዎችን በትዕዛዝ እንደ ገና ፍሪዳ እንሰሳ እያዘዙ ነበር በባርነት የሸጧቸው። ኦሮሞዎች ብቻ አልነበሩም ጃንጀሮዎች (ኩሉዎችን) ጭምር ነው። በነገራችን ላይ ጅማ ዋና ነባር ህዝብ ጃንጀሮ ወይም ኩሉ ነው እንጅ ኦሮሞ አይደለም። ጃንጀሮዎች ባህላቸው በኦሮሞ ተቀይሮ ነው። የተገላቢጦሽ የሆነው ነገር ምንድን ነው? ባርነትን በቀጭን ትዕዛዝ ያስቆመው እምዬ ምኒልክ በነ ዐብይ አህመድ ኦነጋዊያን ጥላት ነው (ዐብይ የድንሃይ ጣዖት ይስተክላል) የባርያ ነጋደ ከበርቴው አባ ጅፋር ግን ታላቅ ተወዳጁ ኦሮሞ ነው።

በነገራችን ላይ አባ ብህርይ ለኦሮሞ ታሪካዊ ውለታ አድርገዋል። ለእኔ መጽሀፍ ቅዱስ የእስራዔሎችን መሰረት ትውልድ ሀረግ እና ታሪክ እንደ ያዘው ሁሉ ዜናሁ ለጋላ እንድሁ ለኦሮሞዎች የታሪክ ብቸኛ መዋዕል ነው። ይህን እንደ ውለታ ቆጥረው ሙዝየም ወይም መታሰብያ ሊሰራለት ሲገባ በስሜት ጥላቻ ይነዳሉ። አንድ ሰው ጥቁር ሁኖ ተወልዶ ነጭ ሊሆን አይችልም -የኦሮሞዎች ታሪክ ከአባ ባህርይ የታሪክ ሰነድ ውጭ ሊፈጠር አይችልም። በጣም የማደንቃቸው ምሁርናቸው - አጻጻፋቸውን ሳይ። መቸም ነብይ ባገሩ አይከበርም ሆነ እና ነገሩ የሚገባቸውን ክብር አላገኙም። ይህኔ ነጭ ቢጽፈው ትርዒቱ ሌላ መልክ ነበረው። ግን ፈረንጆቹም በታሪኩ አጻጻፍ እና እውነትነት ተደንቀዋል።



Horus wrote:
14 Aug 2022, 21:35
አበረ፣
Herbert Lewis በ1965 ያሳተመው 'A Galla Monarchy' የሚለው ያባ ጂፋር ታሪክ 1st edition አለኝ ። ገጽ 23 ጀምረህ አንብበው ስለ 'The Galla Invasion' የሚለው ምዕራፍ ። ዛሬ ለምን ወለጋ እራሱን የቻለ ክልል ለመሆን እንደ ሚፈልግ መሰረቱን ታየዋለህ። ግራኝ ወረራ ሲጀምር ወለቃ የዳሞት አንድ ጠ/ግዛት ነበር። ሌላው ጂማም ራሱን የቻለ ክልል መሆን ፈልጓል። አባ ጂፋር 1 ሚሊዮን ኦሮሞ ነው በባርነት የሸጠው! አቢይ ግ ን አንድ ገናና ንጉስ ያደርገዋል ። ሁሉ ነገር ወደ 1500 ዓም እየተመልሰ ነው !!!

https://www.researchgate.net/publicatio ... _1830-1932


Meleket
Member
Posts: 3044
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Meleket » 15 Aug 2022, 11:06

ኤርትራ ውስጥ "ጋላ ነፍሒ" ተብሎ የሚጠራ ኣካባቢ ኣለ፡ "ጋላ" የሚባልም ወንዝም ሳይኖር ኣይቀርም፡ ታዲያ እንዲሁ የበቀለ ነው ወይስ በገጽ 56 ላይ ከተጠቀሰው ጉዳይ ጋር "እውነትነቱ ባይረጋገጥም" የሚያያዝ ነገር ኣለው? ያፍሪካ ቀንድ ተመራማሪዎች ይነግሩን ይሆናል። መቼ ይሆን "ጋላ ነፍሒ" የሚለው ስም የተሰጠው በምን ምክንያት . . . "ጋላ" የሚለው ቃል 'በስሜንኛ' ሌላ ትርጉም ኣለዉን? . . . ጠሓፊውና ተርጓሚው ብሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ደግሞ ባሕረ ነጋሲ ይስሓቅን በከሓዲነት ወንጅለዋል . . . ውለታውንና ግራኝ ማህመድን በመመከት ረገድ ያደረገውን የጀግንነት ተግባርም ከመግለጥ የተቆጠቡ መስለዋል . . . ።
https://shabait.com/2020/08/10/construc ... -serejeka/
ለመዝናናት ያህል ነው!
:mrgreen:

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 15 Aug 2022, 11:54

በእውነት ጥሩ አንባቢ ነህ። ከዚህ ገጽ 56 ላይ የተጠቀስው ታሪክ እውነትነቱን በፍጹም አልጠራጠርም። ኦሮሞዎች ኤርትራ ድረስ በተለያየ ምክንያት በተለያየ ጊዜ ሊዘልቁ ይችላሉ። የቦታ ስም በተመለከተ ወይ እውነት ነው ወይም የግጥምጥሞሽ ጉዳይ ሊሆን ይችላል።ፈረንጆቹም እኮ Gala ፌስቲቫል ይላሉ። ምንም የሚደንቅ ነገር የለም ተስፋዬ ገብረአብ እኮ ኦሮሞ ነው። :mrgreen: በቋንቋ እንጅ በመልክ መለያየት አይቻልም።እስከ ዘመነ ወያኔ ድረስ ኦሮሞዎች በአበሻነታቸው ነው የሚያምኑት። የትውልድ ለውጥ ነው ይህን ሁሉ የስብዕና ምስቅልቅል ያመጣው።



Meleket wrote:
15 Aug 2022, 11:06
ኤርትራ ውስጥ "ጋላ ነፍሒ" ተብሎ የሚጠራ ኣካባቢ ኣለ፡ "ጋላ" የሚባልም ወንዝም ሳይኖር ኣይቀርም፡ ታዲያ እንዲሁ የበቀለ ነው ወይስ በገጽ 56 ላይ ከተጠቀሰው ጉዳይ ጋር "እውነትነቱ ባይረጋገጥም" የሚያያዝ ነገር ኣለው? ያፍሪካ ቀንድ ተመራማሪዎች ይነግሩን ይሆናል። መቼ ይሆን "ጋላ ነፍሒ" የሚለው ስም የተሰጠው በምን ምክንያት . . . "ጋላ" የሚለው ቃል 'በስሜንኛ' ሌላ ትርጉም ኣለዉን? . . . ጠሓፊውና ተርጓሚው ብሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ደግሞ ባሕረ ነጋሲ ይስሓቅን በከሓዲነት ወንጅለዋል . . . ውለታውንና ግራኝ ማህመድን በመመከት ረገድ ያደረገውን የጀግንነት ተግባርም ከመግለጥ የተቆጠቡ መስለዋል . . . ።
https://shabait.com/2020/08/10/construc ... -serejeka/
ለመዝናናት ያህል ነው!
:mrgreen:

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Horus » 15 Aug 2022, 13:13

አበረ፣
በትክክል፤ የጂማ ኦሮሞ ማለት ልዩ ልዩ ኦሮሞኛ ቋንቋ የዋጣቸው የግቤ ጎሳዎች ናቸው ። ዣንዤሮ በስህተት ሰው ሳንጀረ፣ ዝንጀሮ ማለት ነው ሲሉ ኖረዋል። ፍጹም ስህተት ነው ። በዚያ ሰፈር ቋንቋ ዬሮ ማለት ፈጣሪ (እንግዚአብሄር) ማለት ነው። ትክክለኛ ስማቸው ዣንዬሮ (ዣንሄሮ) ነበር ። ለምሳሌ እናሪያዎች እጅግ ጠንካራ ኦርቶዶክሶች ከመሆናቸው የተነሳ በግራኝ መሃመድ ካልተሸነፉት ሁለት ጎሳዎች አንዱ ናቸው። ጥበባቸው የምሽግ መከላከና የምሽግ ጦርነት ነው ። ከእናሪያ የተረፉት ዛሬ የም የሚባሉት ይመስሉኛል። ሌላው በግራኝ ያልተሸነፉ አመያዎች ናቸው ። ቀስተኛ ከብት አርቢዎች ነበሩ በዛሬ ዝቋላ የረር አካባቢ ። የመጀመሪያው የግራኝ ጦርነት በባደቄ ወንዝ የዛሬ ሞጆ ወንዝ ላይ ግራኝን ያሸነፉት ናቸው ማያ ወይም አመያዎች ። እንደ ምታውቀው ከዚያ 500 አመታት በፊት የዮዲት ጉዲት ጦር አመያዎች ነበሩ ። ለዚህ ነው የአረብኛው ፋቂ ዮዲት ን ቢን አል አማዊያ የሚላት (እራሷን ያመያ ልጅ ትል ነበር ይላል) ። ከዚያ በስተቀር ግራኝ ለብዙ አመታት ሳይሸነፍ ሰሜን ድረስ ሄድ ። እናሪያዎችን ማስለም አልቻለም ።

መልከት ላለው አንድ ምሳሌ ልስጥህ ለምን ጋላ የሚለው ቃል ኤርትራ ሊገኝ እንደ ሚችል፤ ከላይ ያነሳኋቸው አመያዎች የታወቁ ቀስተኞች ስለነበሩ አንድ የሆነ ነጋሲ ለጦር መልምሎ እስከ ምጽዋ ወስዷቸው በዚያ ሳቢያ በዳውን ታውን ምጽዋ አመያ (ማያ) የሚባል ቦታ ነበር (አለ?)። ይህ ሁሉ የምለው ታሪክ ያለው በተክለ ጻዲቅ መኩሪያ የግራኝ መሃመድ ወረራ በሚለው 850 ገጽ መጽሃፋቸው ውስጥ ነው። ስለዚህ ጋላ የሚለውም እንዲሁ አንድ የጋላ ጦር እዚያ ተወስዶ ሊሆን ይችላል ። ድሮ ነገስታቶች ወታደር በቋንቋ ከማይግባቡ ገባር ጎሳዎች መልምለው የነሱ ቋንቁ ተናግሪ አለቃ ተሹሞላሸው የጋላ ጦር፣ ያመያ ጦር እያሉ ራሳቸው በሚጠሩ ቡዲን የደራጁ ስለነበር ...

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Ethoash » 15 Aug 2022, 13:55

Son

this thread was dying until u come and responded. until then Ababa was going crazy speaking to himself and u come and u give him life then everyone jump on it..

Why do u really car u the oromo people are lion why lion care about the opinion of sheep

did the Amhara have power to kick u out of your land so why do u care what they say .

look the whole continents of America .. Northern America taken by White Amrica from native America so do u think the while America care about the opinion of the native the same with South America it is stolen land /// now dont tell the oromo land was not stolen .. that is not my point even if it was stolen from Amhara why do the oromo care about the opinion of donkey and sheep if they r lion.. that is my point

beside that i know they worte their own story .. do the Eritreans care about the opinion of buda Amhara on Assab port or Eritrea they dont care because they knew they can defend their nation against the Amhara .. so why oromo care about the Amhara is beyond me ..

Abere
Senior Member
Posts: 10894
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Abere » 15 Aug 2022, 14:19

Ethoash,

If and only if "sun" (the noisy jungle baboon) so stupid as stubborn arse head as TPLF rag tags who for decades were told by Amhara to leave Humera and Welqait for they illegally settled on the ancestral lands of Amhara. Stupid fanatic Tigre-TPLF ignored the warning, finally converted their 900,000 Tigres into natural fertilizer. Amhara people and all other threatened tribes of south Ethiopia are point blank warning fanatic Oromos to stop harassing people who are rightfully living on their own ancestral lands, else will face far more grave consequence. Oromos can live peacefully as just the other Ethiopian tribes ( no body is taking away their Ethiopian citizenship or right) but they can't deny others citizenship rights, bully others, destroy others possessions, commit genocide, falsify historical accounts, etc. Oromos don't have or deserve to have any especial right. They are just regular citizens as are others. The TPLF rats ill advise will certainly cost Oromos. They had better refrain from being kitchen maid of Tigre-TPLF else the table will turn over them.

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Ethoash » 15 Aug 2022, 14:38

Abere

does 180 thousand Golden had the right to live in Amhara land if they do then why u kick them ... i know you deny this fact so let me give u another face why did u kick out ሱር ኮንስትራሽን ካምፕኒ፣ ሱር ካምፓኒ መብቱ መቶ በመቶ የተጠበቀ ነው በአማራ መሬት ላይ ስርቶ ለመኖር ለምን አባረራቹሁት፣ የአገሬ ስወ ሲተርት ጨዋ መሳይ ይላል። ትናንትና እኮ የአማራ ፋኖዎች የኦሮሞንልጆች ከነጭ ጭነት መኪና አስወርደው ገድለዋል። ያልታጠቁ ኦሮሞዎቹን አስልፈው በእርግጫ እየመቱ ቄራ እንወስዳቹዋለን ብለው ዘብተውባቸዋል። መጀመሪያ ይህንን ግፍ ባትፈፀሙ ኖሩ አማሮች በኦሮሞ ውስጥ አይነኩም ነበር።

ሌላ ጥያቄ ልጠይቕህ አማሮች መቶ አምሳ አመት ኦሮሞ ውስጥ ኖረው እንዴት ነው ኦሮምኛ የማይናገሩት ጥሩ ምሳሌ ሐይሌ ገብረ ስላሴ ሩዋጩ ለምን ኦሮምኛ የማይናገረው ይህንን ልትነግረኝ ትችላለህ ወይ። እንደለመደከው መብቱ ነው በለኛ

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: 16ኛው ክፍለዘመን ኦሮሞ ፍልሰት እና ወረራ ---> ብቸኛው የታሪክ ሰነድ የሆነውን ይህን ያንብቡ

Post by Ethoash » 15 Aug 2022, 14:38

Abere

does 180 thousand Golden had the right to live in Amhara land if they do then why u kick them ... i know you deny this fact so let me give u another face why did u kick out ሱር ኮንስትራሽን ካምፕኒ፣ ሱር ካምፓኒ መብቱ መቶ በመቶ የተጠበቀ ነው በአማራ መሬት ላይ ስርቶ ለመኖር ለምን አባረራቹሁት፣ የአገሬ ስወ ሲተርት ጨዋ መሳይ ይላል። ትናንትና እኮ የአማራ ፋኖዎች የኦሮሞንልጆች ከነጭ ጭነት መኪና አስወርደው ገድለዋል። ያልታጠቁ ኦሮሞዎቹን አስልፈው በእርግጫ እየመቱ ቄራ እንወስዳቹዋለን ብለው ዘብተውባቸዋል። መጀመሪያ ይህንን ግፍ ባትፈፀሙ ኖሩ አማሮች በኦሮሞ ውስጥ አይነኩም ነበር።

ሌላ ጥያቄ ልጠይቕህ አማሮች መቶ አምሳ አመት ኦሮሞ ውስጥ ኖረው እንዴት ነው ኦሮምኛ የማይናገሩት ጥሩ ምሳሌ ሐይሌ ገብረ ስላሴ ሩዋጩ ለምን ኦሮምኛ የማይናገረው ይህንን ልትነግረኝ ትችላለህ ወይ። እንደለመደከው መብቱ ነው በለኛ

Post Reply